ከ«አቤ ጉበኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
researched further
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[Image:Abegub.jpg|thumb|አቤ ጉበኛ]]
'''አቤ ጉበኛ''' ([[1934 እ.ኤ.አ.]] [[ይስማላ]] [[ጎጃም]] ተወልደው - [[1980 እ.ኤ.አ.]] [[አዲስ አበባ]] አርፈው) የ[[አማርኛ]] ጸሐፊና ጋዜጠኛ ነበሩ። ለ12 አመት የተማሩት በ[[ቅብት ቤተክርስቲያን]] ትምህርት ቤቶች ሲሆን፣ ለ[[መረጃ ሚኒስቴር]] እየሠሩ አንዳንድ ልብ ወለድ ለቴያትርም ሆነ ለ[[ራዲዮን]] ይጽፉ ነበር። በ[[1967 እ.ኤ.አ.]] በ[[አዮዋ]] ክፍላገር [[አሜሪካ]] ወደ International Writing Fellowship Program ሄዱ። መንግሥት ግን ሥራዎቻቸውን በከለከሉ ግዜ ለ3 አመት በአገራቸው በግዞት ይኖሩ ነበር። አቤ ጉበኛ ያረፉ በ1980 እ.ኤ.አ. በቡና ቤት ሁከት ነበረ።
 
'''አቤ ጉበኛ''' ([[1934 እ.ኤ.አ.1925]] [[ይስማላ]] [[ጎጃም]] ተወልደው - [[1980 እ.ኤ.አ.1972]] [[አዲስ አበባ]] አርፈው) የ[[አማርኛ]] ጸሐፊና ጋዜጠኛ ነበሩ። ለ12 አመት የተማሩት በ[[ቅብት ቤተክርስቲያን]] ትምህርት ቤቶች ሲሆን፣ ለ[[መረጃማስታወቂያ ሚኒስቴር]] እየሠሩ[[ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር]] 6 አመት ሠርተው አንዳንድ ልብ ወለድ ለቴያትርም ሆነ ለ[[ራዲዮን]] ይጽፉ ነበር። በ[[1967 እ.ኤ.አ.]] በ[[አዮዋ]] ክፍላገር [[አሜሪካ]] ወደ International Writing Fellowship Program ሄዱ። መንግሥት ግን ሥራዎቻቸውን በከለከሉ ግዜ ለ3 አመት በአገራቸው በግዞት ይኖሩ ነበር። አቤ ጉበኛ ያረፉ በ1980 እ.ኤ.አ.በ1972 በቡና ቤት ሁከት ነበረ።
 
==ሥራዎች==
Line 7 ⟶ 9:
*መስኮት
*ሰይፈ-ነበልባል
*ቂመኛው ባሕታዊ (ቲያትር)
*የደካሞች ወጥመድ (ቲያትር)
*''The Savage Girl'' 1964 እ.ኤ.አ. (በ[[እንግሊዝኛ]])
*''Defiance'' 1975 እ.ኤ.አ. (በእንግሊዝኛ)