ከ«አቤ ጉበኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
rough translation of gl. article, will research more later
researched further
መስመር፡ 1፦
'''አቤ ጉበኛ''' ([[19441934 እ.ኤ.አ.]] [[ይስማላ]] [[ጎጃም]] ተወልደው - [[1980 እ.ኤ.አ.]] [[አዲስ አበባ]] አርፈው) የ[[አማርኛ]] ጸሐፊና ጋዜጠኛ ነበሩ። ለ12 አመት የተማሩት በ[[ቅብት ቤተክርስቲያን]] ትምህርት ቤቶች ሲሆን፣ ለ[[መረጃ ሚኒስቴር]] እየሠሩ አንዳንድ ልብ ወለድ ለቴያትርም ሆነ ለ[[ራዲዮን]] ይጽፉ ነበር። በ[[1967 እ.ኤ.አ.]] በ[[አዮዋ]] ክፍላገር [[አሜሪካ]] ወደ International Writing Fellowship Program ሄዱ። መንግሥት ግን ሥራዎቻቸውን በከለከሉ ግዜ ከአገራቸውለ3 ተሰድደውአመት በአገራቸው በግዞት ይኖሩ ነበር። አቤ ጉበኛ ያረፉ በ1980 እ.ኤ.አ. በቡና ቤት ሁከት ነበረ።
 
==ሥራዎች==
 
*አንድ ለናቱ
*አልወለድም
*መስኮት
*ሰይፈ-ነበልባል
*''The Savage Girl'' 1964 እ.ኤ.አ. (በ[[እንግሊዝኛ]])
*''Defiance'' 1975 እ.ኤ.አ. (በእንግሊዝኛ)
 
{{መዋቅር}}