ከ«የኡር-ናሙ ሕግጋት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 22፦
:7. የሰው ሚስት ሌላውን ሰው በማዳራት ብትወስድ፣ ሴቲቱ ትገደል፣ ወንዱ ግን ነጻ ነው።
:8. አንድ ሰው የሌላውን ገረድ በግፍ ቢወስድ፣ ሰውዬው 5 ሰቅል (ብር) ይክፈል።
:9. አንድ ሰው የመጀመርያ ግዜ ሚስት ቢፈታ፣ አንድ
:10. አንድ ሰው ጋለሞታን ቢፈታ፣ ግማሽ
:11. አንድ ሰው ያለ ትዳር ውል ጋላሞታን ቢወስድ፣ ብር መክፈል የለበትም።
:13. አንድ ሰው ጠንቋይ ነው ተብሎ ቢከሰስ፣ በወንዝ ውስጥ በመግባት ይፈረድ፤ የዋሕነቱ ከተረዳ ከሳሹ 3 ሰቅል ብር ይክፈለው።
:14. አንድ ሰው የሌላውን ሚስት አመንዝራ ናት ብሎ ቢከስሳት፤ በወንዝ ውስጥ ገብታ የዋሕነቷ ከተረዳ ከሳሿ
:15. የዕጩ አማች ወደ ዕጩ-አማቱ ቤት ገብቶ፣ አማቱ ግን ከዚያ ሴት ልጁን ወደ ሌላ አማች ቢሰጣት፣ አማቱ ለተጣለው ዕጩ 2 ዕጥፍ ጥሎሽ ይመልሰው።
:17. አንድ ባርያ ከከተማው ውጭ ቢያመልጥ፣ ከዚያም አንድ ሰው ቢመልሰው፣ ጌታው ለመለሠው ሰው 2 ሰቅል ይክፈለው።
:18. አንድ ሰው የሌላውን ዓይን ቢያጠፋ፣ ግማሽ
:19. አንድ ሰው የሌላውን እግር ቢቆርጥ፣ 10 ሰቅል ይክፈለው።
:20. አንድ ሰው በግፍ የሌላውን አካል በዱላ ቢሰብር፣ አንድ
:21. አንድ ሰው የሌላውን አፍንጫ በቢላዋ ቢቆርጥ፣ 2 ሢሶ
:22. አንድ ሰው የሌላውን ጥርስ ቢሰብር፣ 2 ሰቅል ይክፈለው።
:25. አንዲት ገረድ እመቤትዋን ብትሰድብ፣ አፏን በ1 ሊትር ጨው ትታጠብ።
|