ከ«የኡር-ናሙ ሕግጋት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''የኡር-ናሙ ሕገጋት''' እስከ ዛሬ ከተገኙት መንግሥታዊ ሕግ ሰነዶች መኃል ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ሰነድ ነው። ሰነዱ የተጻፈው ከክርስቶስ ልደት ከ2,050-2,100 ዓመት በፊት ገዳማ በ[[ሱመርኛ]] ቋንቋ ነበር። በመግቢያው የ[[ኡር]] ንጉሥ [[ኡር-ናሙ]] ስም ቢጠቀስም አንዳንድ ሊቃውንት ግን ምናልባት የልጁ የ[[ሹልጊ]] ሥራ ይሆናል ብለው ያምናሉ።
መጀመርያ የተገኘው ቅጂ በተሰበረ ጽላት በ[[ኒፑር]] ፍርስራሽ ሲሆን፣ በ[[1944]] ዓ.ም. ሊቅ [[ሳሙኤል ክሬመር]] አስተረጎመው። ሆኖም ሳባራ ክፍሎች እንደ መሆኑ ከሕጎቹ ሁሉ 5ቱ ብቻ
የኡር-ናሙ ሕገጋት ከ[[ሃሙራቢ]] ሕጎች በ300 አመት አስቀደሙ። ሆኖም ሌሎች የሕገጋት ሰነዶች ከኡር-ናሙ ጊዜ በፊት
በዚህ ሰነድ ሕጎቹ «አንድ ሰው እንዲህ ቢያደርግ፣ እንዲህ ይደረግ» በሚመስል አባባል ይጻፋሉ። ይህም ዘዴ ደግሞ በኋለኛ ሕገ መንግሥታት
==ይዞታ==
|