ከ«እንጀራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
 
መስመር፡ 1፦
'''እንጀራ'የዳቦ'' የ[[ዳቦ]] ዓይነት ሲሆን ከጢፍ፣ከ[[ጤፍ]]፣ ከስንዴ፣ከ[[ስንዴ]]፣ ከገብስ፣ከ[[ገብስ]]፣ ከሩዝከ[[ሩዝ]] ወይም ከበቆሎከ[[በቆሎ]] ሊዘጋጅ ይችላል። ከቅይከቀይ ውይምወይም ከነጭ ጤፍ የሚዘጋጀው እንጀራ ተፈላጊና ተመራጭ ነው።
 
'''እንጀራ'የዳቦ ዓይነት ሲሆን ከጢፍ፣ ከስንዴ፣ ከገብስ፣ ከሩዝ ወይም ከበቆሎ ሊዘጋጅ ይችላል። ከቅይ ውይም ከነጭ ጤፍ የሚዘጋጀው እንጀራ ተፈላጊና ተመራጭ ነው።
 
== አዘገጃጀት ==
አስፈላጊ
*ጥቁር ወይም ነጭ የጤፍ ዱቄት
*የጤፍ [[እርሾ]]
*አመቺ ማቡኪያ
*መጋገሪያ [[ምጣድ]]
*የምጣድ ማሰሻ (የተወገጠ [[ጎመንዘር]])
ለሊጥ*ለ[[ሊጥ]] ማዞርያ የሚያመች እቃ
*[[መሶብ]] እና እንጀራ ማውጫ ሰፊድ
 
አሰራር
*1. የጤፉን ዱቄት እንዳስፈላጊነቱ ቀንሶ በማቡኪያ ውስጥ ማድረግ እና እርሾውን ጨምሮ ማቡካት
*2. ቡኮው ውሃ እንዲያቀር ቀጠን ማድረግ ከዛም መክደንእና3መክደንእና
*3. ከሶስት ቀን በሇላበኋላ ያቀረረውን እርሾ መድፋት
*4. እናም በድስት ለ ቡኮው በቂ የሚሆን ውሃ አፍልቶ ከ ቡኮው ቆንጥሮ እያማሰሉ መጨመር (አብሲት መጣል)
አብሲሲቱ የሊጡ 1/3 መሆን አለበት
*5. አብሲቱ በረድ ሲል ቡኮው ላይ መጨመር እና ቡኮው ሳይቀጥንሳይወፍር አዋህዶ ኩፍ እንዲል ከድኖ ማቆየት
*6. ሊጡ ኩፍ ሲል ምጣዱን ማስማት እና በመጥለቂያ እየቀነሱ መታዱላይ ማዞር (መጋገር )
*7. አክንባሎ ወይም የምጣዱን ክዳን መክደን እና ትንሽ ቆይቶ እንጀራውን ማውጣት
 
==ሊተረጎም የሚገባ ==
 
{{መዋቅር}}
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ዳቦ አይነቶች]]