ከ«ውክፔዲያ:Welcome, newcomers!» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: Reverted በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
በኢትዮጵያ የጣልያን ወረራ ወቅት የተሳተፉ ጀግኖች ታሪክ ትውልድ ያዉቀዉ ዘንድ በሚል በህይወት ያሉትም ሆነ የሌሉትን የሐገር ባለዉለታዎች ታሪክ ለመዘከር የተሰነደ ጦማር ነዉ ።
Tags: Reverted በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 2፦
 
 
..."አንጋፋው አርበኛ ግራዝማች አበበ ወርቅነህ ..."
 
በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር አገው ምድር አውራጃ አንካሻ ወረዳ በጎመርታ ቀበሌ አሰም ስላሴ በተባለው መንደር የተወለዱት ግራዝማች አበበ ወርቅነህ የ100 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋ አርበኛ ናቸው።