ከ«እስልምና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: Visual edit በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: Visual edit በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 5፦
<ref>{{cite book|last=Meyer|first=Ronny|year=2011|chapter=The Role of Amharic as a National Language and an African lingua franca|editor=Stefan Weninger|title=The Semitic Languages|place=Berlin|publisher=De Gruyter Mouton|pages=1212–1220}}</ref>
 
'''እስልምና''' (/ˈɪslɑːm/; አረብኛ: الإسلام, በላቲን<small>:</small> ''al-’Islām'' {{IPA-ar|ɪsˈlaːm||ar-islam.ogg|}}[ɪsˈlaːm] (listen), {{Translation|"Submission [to [[God in Islam|Godአምላክ]]]"}} "መገዛት ወይም መተናነስ [አምላክ]") አሀዳዊ ኢብራሂማዊ እምነት ነው, በዋናነት ቁርአንን ማእከል ያደረገ እምነት ነው , ቁርአን ሀይማኖታዊ ፅሁፍ ሲሆን በሙስሊሞች ዘንድ ከአላህ ለመሀመድ(ሰ.አ.ወ) የተገለጠ ነው ተብሎ ይታሰባል, መሀመድም ዋነኛ እና የመጨረሻ እስላማዊ ነብይ ነው.ከክርስትና እምነት በመቀጠል በአለማችን በአማኝ ብዛት በሁለተኛ ረድፍ ይመደባል; ከሁለት ቢሊየን ተከታይ በላይ ; በአለም አቀፍ ደረጃ 25ፐርሰንት ይሸፍናል።እስልምና አምላክ(አላህ)(ምስጋና ይገባው) አዛኝ, አይነተኛ, ሀያል እና የሰው ልጆችን በተላያዩ ነብያት ,ሀይማኖታዊ መፅሀፍት እና ተአምራት አማካኝነት ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራል። የመሀመድ አስተምህሮት እና ተግባራት(ሱና) ተሰብስቦ እና ተጠርዞ በሰነድ ይገኛል ይህም ሀዲስ ይባላል።ሀዲስ በሙስሊሞች ዘንድ ከቁርአን በመቀጠል ለህግ እና ለተዛማጅ አገልግሎት ይውላል።
 
2:112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን وَجْهَهُ ለአላህ የሰጠ أَسْلَمَ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በነሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡