ከ«ጅማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
I fixed typo, added a content, arranged the phrases, put the correct and sound readings in Amharic.
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
 
መስመር፡ 18፦
| east_west = E
}}
'''ጅማ''' (ኦሮምኛ፦ Jimma) በምዕራብ [[ኢትዮጵያ]] ካሉትከሚገኙት ከተሞች በስፋት ያላቀችትልቋ ከተማ ናት። አሁን በ[[ኦሮሚያ ክልል]] በጅማየጅማ ዞነዞን ስተገኝመቀመጫ በላቲቱድናከተማ ሎንጂቱደስትሆን በ 7°40′N ላቲትዩድ እና 36°50′E ሎንግቲዩድ ላይ ናት።ትገኛለች። የቀድሞው [[ከፋ]] ክፍለ ሃገር [[ዋና ከተማ]] ሆና አገልግላለች።
 
በ1998 ዓም የብሔራዊ የስታትስቲክ ባለስልጣን በ1998፥ግምታዊ መረጃ መሠረት የ159,009 ሕዝብ መኖሪያ ከነሱምናት። ከዚህም መካከል 80,897 ውንዶችናወንዶችና 78,112 ሴቶች መሆናቸውን ተምኗል።ናቸው። [[ሄርበርት ሉዊስ]] በ[[1950ዎቹ]] የምእራብና ደቡብ ኢትዮጵያ አንጋፋ ገበያ ሲላትሲል የሚጠራት ጅማ በአንድ የበጋ ገበያ ቀን እስክእስከ ሰላሳ ሺህ ሰው ትስብይገበያይባት እንደነበር ይናገራል።
 
በጅማ የቀድሞ የጅማ ንግስታ የገነቧችው አንዳንድ ቅሪቶች እንደ የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ዛሬ ይታያሉ። ከተማዋ የአንድ ሙሲየም የጅማ ዩኒቨርስቲ የተለያዩ ገበያዎችና የአንድ ኤርፖርት መቀመጫ ናት።
በጅማ የቀድሞ የጅማ ነግስታት የገነቧቸው አንዳንድ ቅሪቶች እንደ የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ያሉ ዛሬም ይታያሉ። በከተማዋ አንድ ሙዚየም፣ አንድ ዩኒቨርስቲ፣ የተለያዩ ኮሌጅች፣ የኢንዱስትሪ ፓርክ፣ የተለያዩ ገበያ ማዕከሎችና አንድ ኤርፖርት ይገኙባታል።
[[ስዕል:Djimma.jpg|250px|thumb|left|የጅማ ንጉስ መኖሪያ (አባ ደፋር)፣ 1878 ዓ.ም.]]
 
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ጅማ» የተወሰደ