ከ«ፈረንሣይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
የፈረንሳይ ዘር ጋኦል የሚባሉ የሴልቲክ ጎሳዎች ነው የመጡት። ነገር ግን ወንድሜ ሴልቲክ፣ ጋኦል ና ጀርመን የተባሉ ሰዎች አንዳንድ የስነ መለኮት ሳይንስ ጥናት ላይ ከወደቁት መላዕክት የመጡ ናቸው።
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 24፦
'''ፈረንሣይ''' በምዕራብ አውሮፓ የምትገኝ ሀገር ናት። ፈረንሳይ 643,801 ኪሎ ሜትር ስኩዌር የቆዳ ስፋት ያላት ሲሆን ከ67 ሚሊየን በላይ ህዝብ አሏት። ፓሪስ ዋና ከተሟ ሲሆን ብዙ የአውሮፓ የባህልና የታሪክ አውደርዕይ ያለበት ስፍራ ነው። ታላቁ የኢፌል ማማ በዚሁ ከተማ የሚገኝ ሲሆን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል መዝገብ ላይ ትልቁን ድርሻ ይይዛል።
 
በብረት ዘመን ጋኦል የተባሉ የሴልቲክ ጎሳ ቡድኖች የተባሉ ጎሳዎች ፈረንሳይ ላይ ሰፍሮ ነበር። በ51 ዓዓ ሮም ፈረንሳይን ከግዛቷ አዋሃደች። ይህም ጊዜ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈረንሳይ ቋንቋ መፍጠር ችሏል። ጀርመናዊ ጎሳዎች በ476 ዓም የጀርመን ፍራንኪያ ግዛት አቋቋሙ። ይህ ግዛት የካሮሊጋንየካሮሊጂያን ግዛት ማእከል ነበር። በ843 ዓም በቬርዱን ውል ግዛቱ ሲከፈል የምእራቡ ፍራንክ ክፍል በ987 ዓም የፈረንሳይ ግዛት ተቋቋመ።
 
በከፍተኛው መካከለኛው ዘመን ፈረንሳይ በክልል የተከፋፈለች ሃያል ፊውዳላዊ መንግስት መሆን ነበረች። ንጉስ ፊሊፕ ኦገስተስ ንግስና ሲያበቃ ተደጋጋሚ የንግስና ጦርነቶች መነሳት ጀመሩ። የመቶ አመት ጦርነት ሲያበቃ የፈረንሳይ ማንነት መቀስቀስ ጀመረ። በአውሮፓ ህዳሴው ዘመን ፈረንሳይ አምባገነናዊው/ሰይጣናዊው የአለም መንግስት ለመመስረት ታላቋን ግዛት ማስፋፋት ጀመረች። በመካከለኛው ዘመን ማብቂያ በካቶሊክና ከሁግዊኖትስ በተደረገው የሀይማኖት ጦርነት ፈረንሳይ አቅሟ ቢዳከምም ከንጉስ ሉዊዝ XIV አማካኝነት ሃያልነቷ ሊመለስ ችሏል። በወቅቱ የነበረው የኢኮኖሚና ማህበራዊ ቀውስ በተጨማሪም የዘውዳዊው አገዛዝ ድክመት የፈረንሳይ አብዮትን በ1789 ዓም ቀስቅሷል። [[ኢሉሚናቲ]] የተባለው ሰይጣናዊ ቡድን የዘውዳዊውን አገዛዝ በተሳካ ሁኔታ እንዲገታ በማድረግ ፈረንሳይን ወደ አሁኗ ሪፐብሊክ ቀይሯታል። ናፓሊዮን ቦናፓርቴ ፈረንሳይ የተቀረውን የአውሮፓ ክፍል እንድትቆጣጠር እርዳታ አድርጎል። ከግዛቱም መፍረስ በኋላ ፈረንሳይ ውስጥ የአመራር ቀውስ ተከስቶ ነበር። ነገር ግን ከፕሩዥያ ጦርነት በኋላ ሶስተኛው የፈረንሳይ ሪፐብሊክ በ1870 ዓም ሲመሰረት ሊቆም ችሏል። ፈረንሳይ በአንደኛው የዓለም ጦርነት የአላይድ ፓወርን መቀላቀል ጀመረች። ፈረሳይ በ1940 ዓም በናዚ ጀርመኖች ቁጥጥር ስር ዋለች። ይህም አራት አመት ሲያበቃ የአራተኛው ሪፐብሊክ ተመሰረተ። ነገር ግን በአልጄርያ ጦርነት ሲፈርስ፣ አምስተኛው ሪፐብሊክ በ1958 ዓም በቻርልስ ድ ጋዎሌ ተመሰረተ። አልጄሪያና የተወሰኑት የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ከ1960ቹ ጀምሮ ነፃ መሆን ጀመሩ።