ከ«ቅዱስ መርቆሬዎስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Fixed grammar Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit |
Added content Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 33፦
ይህ ታማኝ ምስክርነት የሰጠ ሰማዕት ወላጆቹ ጣዖት የሚያመልኩ አረማውያን ነበሩ።ከጊዜ ወደ ጊዜ የክርስትና እምነት እየተስፋፋ ስለ ሄደ ቤተሰቦቹም ክርስቲያኖች ሆነዋል።
እሱም ካደገ በኋላ ተምሮና አምኖ ተጠመቀ ስመ ጥምቀቱም መርቆሬዎስ ተባለ ።
<h5>ለምን መከራን ተቀበለ?</h5>
1, ስለመንግስተ ሰማያት ሐዋ14÷22
2, ሃይማኖትን ለመመስከር ማቴ10÷32
3, አርአያ ለመሆን
4, እውነትን በሐሰት መለወጥ ስላልፈለገ
2ተኛ ቆሮ 5÷13
==ስለመርቆሬዎስ በአጭሩ==
|