ከ«አብርሐም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ወደ አብርሃም መምሪያ መንገድ ፈጠረ
 
Removed redirect to አብርሃም
Tag: Removed redirect
መስመር፡ 1፦
{{infobox|abovestyle=background:#C4C3D0|above=አብርሃም|image=[[File:Stained Glass Window, Holy Trinity Cathedral, Addis Ababa, Ethiopia (3434778977).jpg|thumb|center|280px|ሥላሴ በአብርሃምና በሳራ ቤት እንደተስተናገዱ]]|caption=ሥላሴ ቤተክርስቲያን የሚገኝ የመስኮት ሥዕል
#REDIRECT [[አብርሃም]]
<span style="background-color:#C4C3D0;border:1px solid gray">[[አዲስ አበባ]]</span>|headerstyle=background:#C4C3D0|header1=የብዙ ሕዝብ አባት|headerstyle=background:#C4C3D0|header9=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=|data1=|label2=የመጀመሪያ ስሙ|data2=አብራም በኋላ '''አብርሃም''' |label3=አባቱ|data3=[[ታራ]] |label4=ባለቤቶቹ|data4=[[ሳራ]]<br>[[አጋር]] ዕቁባቱ<br>በመጨረሻም ኩትራ |label5=ልጆቹ|data5=[[እስማኤል]]<br>[[ይስሐቅ]]<br>ዝምራን<br>ጆክሻን<br>ሜዳን<br>ሚዲያን<br>ኢሽባክ<br>ሹሃ|label6=ወንድሞቹ|data6=[[ሃራን]]<br>ነሆር<br>የአጎቱ ልጅ [[ሎጥ]]|label7=የትውልድ ቦታ|data7=[[ዑር ከላውዴዎን]]|label8=ያረፈበት ቦታ|data8=[[ኬብሮን]]|label9=በዓል ንግሥ|data9=ነሐሴ ፳፰ ለአብርሃም ይስሐቅ ያዕቆብ|label10=ያስከተለው|data10=የአይሁድ ክርስትናና እስልምና ሃይማኖት|captionstyle=|header11=
[[ስዕል:አብርሃም ልጁን ይስሐቅን ሊሰዋ ሲል.jpeg|center|thumb|280px|አብርሃም ልጁን ይስሐቅን ሊሰዋ ሲል]]}}
'''አብርሃም''' በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] መሠረት በ[[ዑር ከላውዴዎን]] '''አብራም''' ተብሎ ተወልዶ በኋላ ወደ [[ካራን]]ና ወደ [[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] [[ግብፅ]]ም የሄደው የ[[ዕብራውያን]]ና፣ የ[[እስማኤላውያን]] የብዙ ሕዝቦች አባት ነበረ።
 
 
የአብርሃም ታሪክ በተለይ የሚታወቀው ከ[[ብሉይ ኪዳን]] [[ኦሪት ዘፍጥረት]] መጽሐፍ ውስጥ ነው። በተጨማሪ [[መጽሐፈ ኩፋሌ]] ስለ አብርሃም ሕይወት ብዙ ምዕራፍ ይሰጣል።
 
===የአብርሃም ዕድሜ በመጽሐፈ ኩፋሌ===
 
* 1876 [[ዓመተ ዓለም]] (ዓ.ዓ.) - አብራም ለአባቱ [[ታራ]] እና ለእናቱ ኤድና በ[[ዑር ከላውዴዎን]] ተወለደ።
* 1886 ዓ.ዓ. - ሦራ (በኋላ [[ሣራ]]) ተወለደች (?)።
* 1891 ዓ.ዓ. - አብራም ወጣት ሆኖ በከብት የሚስብ [[ማረሻ]] ፈጠረ።
* 1903 ዓ.ዓ. - አብራም አባቱን ታራን በጣኦታት ለምን ታምናለህ ብሎ ጠየቀው።
* 1925 ዓ.ዓ. - አብራም ሦራንን አገባት።
* 1932 ዓ.ዓ. - [[ሎጥ]] ተወለደ።
* 1936 ዓ.ዓ. - አብራም የዑርን አረመኔ መቅደስ አቃጠለና ወደ [[ካራን]] ሸሸ።
* 1950 ዓ.ዓ. - የ[[ሰናዖር]] ንጉሥ [[አምራፌል]]ና የ[[ኤላም]] ንጉሥ [[ኮሎዶጎምር]] የ[[ሰዶም]]ን አካባቢ በከነዓን ያዙ።
* 1951 ዓ.ዓ. - [[እግዚአብሔር]] አብርሃምን ባረከው፣ አብርሃምም ሰማያዊ ቋንቋ ለመማር ጀመረ።
* 1953 ዓ.ዓ. - አብርሃም ከካራን ወደ ከነዓን ተጓዛ።
* 1954 ዓ.ዓ. - [[ኬብሮን]] በከነዓን ተሠራ።
* 1956 ዓ.ዓ. - አብርሃም ወደ ግብፅ ሄደ።
* 1961 ዓ.ዓ. - [[ጣይናስ]] በግብጽ ተሠራ።
* 1963 ዓ.ዓ. - አብርሃም ወደ ከነዓን ወደ [[ቤቴል]] ተመለሰ። ሰዶም በኤላም ላይ አመጸ።
* 1964 ዓ.ዓ. - [[የነገስታት ጦርነት]]፦ የአብርሃም ሠራዊት አምራፌልን ወዘተ. አሸነፉ። አብርሃምም በምላሽ ስንኳ አንዳችም ሲባጎ ከሰዶም ንጉሥ እንዳይወስድ አሻፈረኝ ነገረለት ። መልከ ሴዴቅ አብርሃምን ባረከው።
* 1965 ዓ.ዓ. - [[እስማኤል]] ተወለደ።
* 1979 ዓ.ዓ. - እሳት ከሰማይ ወርዶ ሰዶምንና ገሞራን አጠፋ። አብርሃም ወደ [[ቤርሳቤ]] ሄደ፣ [[ይስሐቅ]] ተወለደ።
* 1982 ዓ.ዓ. - እስማኤልና እናቱ [[ሀጋር]] ወደ [[የፋራን ምድረ በዳ|ፋራን ምድረ በዳ]] ተሰደዱ።
* 2003 ዓ.ዓ. - አብርሃምና ይስሐቅ ወደ [[ደብረ ጽዮን]] ተጓዙ፤ ወደ ቤርሳቤ ተመለሱ።
* 2010 ዓ.ዓ. - አብርሃም ከቤርሳቤ ወደ ኬብሮን ተመለሰ።
* 2024 ዓ.ዓ. - ሣራ ዐረፈች፤ ለመቃበርዋም አብርሃም ዋሻ ከ[[ኬጢያውያን (መጽሐፍ ቅዱስ)|ኬጢያውያን]] ሰው ከ[[ኤፍሮን]] ገዛ።
* 2027 ዓ.ዓ. - ይስሐቅ [[ርብቃ]]ን አገባት፣ አብርሃምም [[ከጡራ]]ን አገባት።
* 2046 ዓ.ዓ. - [[ያዕቆብ]]ና [[ኤሳው]] ለይስሐቅ ተወለዱ።
* 2060 ዓ.ዓ. - አብርሃም አረፈ።
 
{{መዋቅር-ሃይማኖት}}
 
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]
[[መደብ:የብሉይ ኪዳን ሰዎች]]