ከ«ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
make it more reasonable
Tags: Reverted Visual edit
አንድ ለውጥ 367246 ከ196.191.48.226 (ውይይት) ገለበጠ
Tags: Undo በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 5፦
'''የተመሰረተበት ቀን''': በ1975 እኤአ ወይም በ1967 እኢአ
 
'''ቅፅል ስም''': ጁንታ
'''ርዕዮተ አለም''': ፌድራሊዝም፣ ዲሞክራሲ፣ ኢትዮጵያዊነት
 
'''ርዕዮተ አለም''': የብሄር ፌድራሊዝም፣ የብሄር ፅንፈኝነት፣ ፀረ ዲሞክራሲ፣ ፀረ አርበኝነት፣ ፀረ ኢትዮጵያዊነት፣ ፀረ አማራ፣ አምባገነን
'''ግብ''': የኢትዮጵያ እድገት
 
'''ግብ''': የኢትዮጵያን ህልውና አደጋ ላይ መጣል፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ላይ ማሸበር፣ የትግራይ ፅንፈኝነትን ለሁሉም ኢትዮጵያዊ በግድ ማስረፅ፣ አማራን ማጥፋት፣ የምዕራብያውንን ኢምፔርያሊዝምን በኢትዮጵያ ውስጥ ማስረፅ
 
'''ሊቀመንበር''': ዶክተር [[ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል]]
 
'''አሽቃባጭ ረዳት''': ጌታቸው ረዳ
 
'''ሀይማኖት''': ሰይጣኒዝም (በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ላይ አስፍረውታል)
'''ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ''' ('''ህውሃት''') ወይም ('''TPLF''') ማለት የ[[ኢትዮጵያ]] ፖለቲካዊ ፓርቲ ነው። ግንባሩም የደርግ መንግስት ለመገርሰስ ሲባል በ1975 እኤእ ስብስብ የተመሰረተ ነው።
[[File:Baphosimb.svg|thumb|የሕውሐት አመራሮች የመጡት ከቸርች ኦፍ ሰይጣን ነው። ስለሆነም የተሰተካከለ ህብረተሰብ ማለትም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ብሔረሰቦች ላይ ጉዳት ማድረስ አለብን የሚሉ ሰይጣናዊ አሸባሪዎች ናቸው።]]
 
'''ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ''' ('''ህውሃት''') ወይም ('''TPLF'''፣ ጁንታ) ማለት የ[[ኢትዮጵያ]] አሸባሪ ፖለቲካዊ ፓርቲ ነው። ግንባሩም ፍትሀዊውን የደርግ መንግስት ለመገርሰስ ሲባል በ1975 እኤእ በወንበዴ ስብስብ የተመሰረተ ነው።
 
==ታሪክ==
በኢትዮጵያ ውስጥ ህውሀት መወለድ የጀመረው ከጣሊያን ወረራ በኋላ ባለው አጭር አመፅ ነበር። አምፁም የመጀመሪያ ቀዳማይ ወያኔ በመባል የሚታወቀው በ1941–42 እኤአ ሲሆን ይህ አመፅ የተቀሰቀሰው የፋሽስት ጣልያን ርዕዮተ አለም በሚያራምዱ ባንዳዎች ነበሩ። እነኚ የትግራይ ህዝብን የሚወክሉ ወይም ከትግራይ ህዝብ የመጡ አልነበሩም። የተወሰኑት የታሪክ አጥኚዎች ግን በአፄ ምኒልክ ጊዜ ለብቻቸው ተገንጥለው የነበሩ ባላንጣዎች ናቸው የሚል ድምዳሜ ነበር። በወያኔው አመፅ እነኚህ ባንዳዎች ለምን የኢትዮጵያ ንግስና ይመለሳል በማለት አፄ ሀይለስላሴን ይተቹ ነበሩ። በዚህም ግፊት ሀይለስላሴ ንፁሀን የኤርትራ ህዝብ በአመፁ ላይ አሉበት በማለት ከኢትዮጵያ ግዛት የመገንጠል ስልጣን ሰጧቸው። ባንዳዎቹም ንፁሀን የኤርትራ ህዝቦችን ፅንፈኛ በማድረግ የራሳቸውን ክልል እንዲመሰርቱ አደረጉ። በ1972 እኤእ ባንዳዎቹ ፖለቲካል አሶሴሽንስ ኦፍ ትግራይ (ፓት) እና ትግራያን ዩኒቨርሲቲ ስቱደንት አሶሴሽን (ቱሳ) በቀዳማዊ ሀይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ የአማፂያን ማህበር መሰረቱ። ከሁለቱ ውስጥ ቱሳ የተባለው ድርጅት የማርኪዝም አብዮታዊ ፅንፍ የተሞላው ሲሆን የደርግ መንግስትን ይቃወም ነበር። ቱሳ በደርግ መንግስት በመጀመሪያዎቹ ሰአት እጅግ ፈታኝ ስለነበረ ከኤርትራው ነፃነታዊ ግንባር ጋር ሽርክና ነበረው። የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ለኤርትራው ነፃነታዊው ግንባር በጦር ልምምድ ይተጋገዙ ስለነበረ ለደርግ መንግስት ውድቀት እጅና ጓንት ሆነው ሲሰሩ ነበር። በ1975 እኤእ ህውሀት በአስራ አንድ የትግራይ ሽፍቶች ተመሰረተ። በአጭሩ እነመለስ ዜናዊ ከቡድኑ ጋር ተቀላቀሉ። በ1974 እስከ 1976 እኤአ በተደረገው የደርግ መንግስት የመጣል ሴራ ያቀዱት የትግራይ ህዝቦች ነፃነታዊ ግንባር፣ የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር፣ የኤርትራ ነፃነታዊ ግንባር እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ና መሰሎች ትብብራቸው በመጨረሻው ሰአት አገረሸ። የኤርትራ ግንባር የሚፈልጉትን የትራይን ግንባር የትግራይ ህዝባዊ ግንባር እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ ነፃነታዊ ፓርቲ አንድ ላይ በመሆን ችላ ብለውታል በሚል ሰበብ ነበር። ይኸውም በኤርትራና በትግራይ ግንባር ያለውን መልካሙን ግንኙነት ሸረሸረና ወደ ግጭት ወሰዳቸው። በ1979 እኤአ የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ስሙን "ህዝባዊ ወያነ ሀርነት ትግራይ" ብለው በሁለተኛው ቀዳማዊ ኮንግረስ ላይ ሰየሙ። የደርግ መንግስት በ1983 እስከ 1985 የተከሰተውን ከፍተኛ ድርቅን መቋቋም ሲያቅተው ያሁኑ ህውሀት ችግሩን በደምብ ይፈቱት ነበር። ከዛን ጊዜ ጀምሮ የደርግ መንግስት ችግሩን መቆጣጠር ስላቃተው በአለም አቀፋዊ ማህበረሰብ ይተች ነበር። እንዲሁም ለህውሀት ጥሩ ዝናን እና ጥንካሬን አስገኝቷል። በሀምሌ 1985 እኤአ ህውሀት ማርኪዝ ሌኒኒስት ሊግ ኦፍ ትግራይ (ኤምኤልኤልቲ) በኮንግረስ ስብሰባ አዋቀሩ። ይህ መዋቅር በተሳካ ሁኔታ በህውሀት ቁጥጥር ስር በማዋል በ1988 እኤአ የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር መሰረቱ። ይህንን በማድረግ የክልሉን ፓርቲዎችን በመደለል ወደኑሱ የማርኪዚዝም ርእዮተ አለም ያለውን ፓርቲ ማዋሀድ ጀመሩ። ይህም በከፍተኛ ሁኔታ ሲሳካላቸው የደርግን ወታደራዊ መንግስት ገርስሰው በ1991 ወደ አዲስ አበባ ገቡ። ከዚያም በኋላ ከ1991 እስከ 1995 እኤአ የሽግግር መንግስት አረጉ። ህውሀት በዚ ሰአት መታደስ ጀመረ። የፈለገውን አረገ። እንደ የብሄር ፌድራሊዝም፣ የምዕራብያው ሊብራሊዝም፣ ከአንድ ፓርቲ ወደ ገዥ ፓርቲ የመሳሰሉትን። በዚ ሰአት ውስጥ ኢትዮጵያ በጭቁን ስትመራ ነበረ። ነገር ግን ኢትዮጵያ ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት እድገት አስመዝግባ ነበረ።
በኢትዮጵያ ውስጥ ህውሀት መወለድ ሰአት ውስጥ ኢትዮጵያ በጭቁን ስትመራ ነበረ። ነገር ግን ኢትዮጵያ በህውሀት ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት እድገት አስመዝግባ ነበረ።
 
===የአብይ አህመድ ስልጣን መምጣትና የህውሀት ከስልጣናቸው መውደቅ===
በ2018 እኤአ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ሲመጡ ብዙ ለውጦች አሳይተዋል። አብይ እንደ ፖፑሊስት አስተሳሰብ የኢህአዲግን ጭቆና በማስቀረት የታሰሩትን እስረኞች በማስፈታት፣ መገናኛ ብዙሃኑን ነፃነት እና ታእማኚነት በመስጥት ኢትዮጵያን አንድ እስትንፋስ እንድተነፍስ አድርጓታል። በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ጥሩ ግንኙነት ኢንዲመሰርቱ አደረገ። ይህም በአለም አቀፍ ጭብጨባና ሽልማት አሰጠው። ለምሳሌ የ2019 ኖቤል ሽልማት ተጠቃሽ ይሆናል። ኢህአዲግ በአብይ አማካኝነት በብልጽግና ፓርቲ ሊፈርስ ችሏል። ከ ጥር 2020 እኤአ ጀምሮ ህውሀት ለአብይ መንግስት ትልቁ ስጋት ሆናባቸዋለች። በተለይም ደግሞ የመስከረም 9 2020 እኤአ ህገወጥ ምርጫ ሲያደርጉም እጅግ በጣም አገርሽቷል። በህዳር 4 2020 እኤእ ህውሀት የኢትዮጵያን የሰሜን እዝ የሰራዊት ማዕከል በመምታቱ ወደ አሁኑ ትግራይ ጦርነት ውስጥ ሊገቡ ቻሉ። ይህ ጦርነት እጅግ በጣም አስከፊ ቢሆንም በርካታ ንፁሀን ያለቁበት፣ የተፈናቀሉበትና ንብረት ያወደሙበት ጦርነት ነው። ይህ በጌታቸው ረዳ እና በደብረ ፂሆን ገብረ ሚካኤል የሚመራው የህውህት ብድን ስለጦርነቱ በርካታ ሀሰተኛ ዜናዎችን በማሰራጨት ህዝብን እንዲሁም የአለም አቀፉን ህብረተሰብ ያታልላሉ። ከ2021 እኤአ ጀምሮ የአሜሪካ መንግስት የህውሀትን የውሸት ዜናና ፕሮፓጋንዳ ሆን ብለው የአብይን መንግስትን ለመውጋት ና የኢትዮጵያን ስም ለማጥፋት ሲጠቀም ሰነበተ። የኤርትራ ሰራዊትም ለኢትዮጵያ መንግስት በመቆም ከህውሀት ጋር ተዋጋች። ኢትዮጵያም ወደነ ሩስያ፣ ቻይና፣ ቱርክና እስራኤል መጠጋት ጀመረች። በተለይ በነሀሴው ወር ላይ ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ትልቅ ወዳጅነት ጀመረች። ቱርክም በሰው አልባ አውሮፕላን ለኢትዮጽያ መንግስት ለትግራዩ ጦርነት እንዲረዳ ካደለች ጀምሮ ወዳጅነታቸው ሊጠነክር ችሏል።
 
==ዓላማ ==
የሕውሀት አላማ የትግራይን ህዝብ ፅንፈኛ በማድረግ የትግራይ ህዝብን እንዲጠሉ ማድረግ፣ በመቀጠልም የትግራይ ህዝብ ከሌሎቹ ብሄሮች እንዲለዩ ኢትዮጵያን እንዲጠሉ ማድረግ ነው። ህውሀት በአጭሩ የኢትዮጵያ ሉአላዊነትን እና ክብርን ለጠላት አሳልፎ የሚሰጥ ባንዳ ነው። የህውሀት መጨርሻ አላማው በኢትዮጵያ ስር ሆኖ ኢትዮጵያን ማንገላታትና ማጥፋት ነው። ኢትዮጵያ ደግሞ የማትጠፋ፣ የማትደመሰስ ትልቅ ሀገር ናት። ህውሀት በ1995 እኤእ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰይጣኒዝምን አርማ በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ላይ በኮከብ ምልክት አስፍሯል። ኮከቡም የሚያመለክተው ኢትዮጵያ ሰይጣን ስለውደዳት ያተረማምሳታል የሚል ሟርት ነው። ኢትዮጵያ ደግሞ እግዚአብሔርን ከድሮ ጀምሮ ስለምታመልክ ሰይጣን አይጠጋትም። ኮከቡም ህውሀት ከቸርች ኦፍ ሰይጣን እንደመጡም ያረጋግጣል።
 
{{መዋቅር-ፖለቲካ}}