ከ«ሰሜን ተራራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ሰሜን ተራራ ሳይሆን ስሜን ተራሮች በሚል ይተካ።
No edit summary
Tags: Reverted Visual edit
መስመር፡ 18፦
|map_caption = ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
}}
የ '''ስሜን ተራራ''' በሰሜን [[ጎንደር]] የሚገኝ የተራሮች ሰንሰለት ሲሆን ከኢትዮጵያ ከፍተኛው ተራራ [[ራስ ዳሸን]] በዚሁ ሰንሰለት መካከል ይገኛል። ይህ የተራራ ሰንሰለት [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ብቻ የሚገኙ እንስሳቶችን (እንደ [[ዋልያ]]፣ [[ቀይ ቀበሮ]]፣ [[ጭላዳ ዝንጀሮ]]፣ ወዘተ...) የመሳስሉ ዝርያዎችን አቅፎ ይዟል። የጥንቱ ግሪክ ጸሐፊoሐፊ [[ሆሜር]] በድርሰቶቹ ውስጥ የግሪኮቹ አማልዕክት በረዶ በበዛበት የኢትዮጵያ ተራሮች እረፍታቸውን እንደሚያሳልፉ መዝግቧል። በአንድ አንድ ተመራማሪወች ዘንድ ይህ ተራራ የስሜን ተራሮች ሰንሰለት ነው ተብሎ ይታመናል።
 
{{መዋቅር}}