ከ«ጀርመን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: Visual edit በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
No edit summary
መስመር፡ 1፦
{{ዋቢ}}
{{የሀገር መረጃ|
ስም = ጀርመን|
Line 23 ⟶ 24:
'''ጀርመን''' ወይንም በይፋ ስሙ '''የጀርመን ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ''' በመካከለኛ አውሮፓ የሚገኝ ታሪካዊ አገር ነው። አገሩ 16 ክልሎች ሲኖሩት ዋናና ትልቁ ከተማውም [[በርሊን]] ነው።
 
በቅሪት ጥናት፣ በእንግሊዝ፣ በጀርመን፣ በኔዘርላንድና አየርላንድ መካከል ያለው ስፍራ ከኖህ ዘመን በፊት የነበሩት የወደቁ መልእክቶች መናህሪያ ነበረ።{{citation needed}} እኚህ መላእክቶች ሰዋዊ ፍጥረትን ተላብሶ የጀርመናዊ ጎሳዎች ይባላሉ። እኚህ ጎሳዎች በጥንት ዘመን ሰሜናዊ የጀረመንን ክፍል ይዘውት ነበረ። በ100 ዓም በፊት እነኚህ ጎሳዎች "ጀርመኒያ" የተባለች ትንሽዬ ግዛት እንዳቋቋሙ በታሪክ ይገለፃል። ጀርመን መካከለኛውን የአውሮፓ ክፍል ይዛ እንደ ሀገር መቋቋም የጀመረችው በቅዱስ ሮማን ግዛት በ10ኛው ክፍለ ዘመን ነበር። ይህ ግዛት የጀረመን "የመጀመሪያው ሪች" ተብሎ ይጠራል። ይህ ግዛት ከፍራንኮች (ፈረንሳይ) ጋር ተደጋጋሚ ጦርነት ውስጥ በመግባት የቅዱስ ሮማን ግዛት በናፖሊያ ጦርነት በ1806 ዓም ሊፈርስ ችሏል። ከዛም በኋላ የጀርመን ኮንፌድሬሽን ጥቂት ግዛቶችን በመያዝ መቋቋም ጀመረ። በመካከለኛው ዘመን በሀይማኖት አስተምሮት ችግር ሳቢያ የፕሮቴስታንት እምነት ከካቶሊክ ተገንጥሎ መውጣት ጀመረ። በኢንላይትመንት ጊዜ፣ ጀርመኖች አዳዲስ ሀሳቦችን ማፍለቅ ጀመሩ፣ የካቶሊክ መንግስትን ለመገርሰስ ሲባል የ[[ኢሉሚናቲ]] ማህበር በ1776 ዓም ተመሰረተ። ይህም ማህበር በዚሁ ስራ ቢሳካለትም አላማው ደግሞም የአለምን ሀኔታ ለመቆጣጠር፣ የሀይማኖትን ህልውና ለማጠልሸት እና የ[[ኒው ወርልድ ኦርደር (ሴራ)|ኒው ወርልድ ኦርደር]] አምባገነናዊ የአለም መንግስት ለመመስረት ነበረ። በ1871 ዓም የጀርመን ግዛት ተቋቋመ። ይህም "ሁለተኛው ሪች" ተብሎ ይጠራል። ይህ ግዛት ጀርመንን ቀኝ እንድትገዛ እና ጀርመናዊ/ኖርዲካዊ የወደቁት መልዐክት ለማስፋፋት ነበረ የታሰበው። ምስራቃዊ የአውሮፓ ግዛቷ ፕሩዥያ ኢምፓየር ይባላል። በአንደኛው የአለም ጦርነት በኋላ የጀርመን ግዛት ከኦስትሮ ሀንጋሪ፣ ከኦቶማን ኢምፓየርና ከቡልጋሪያ ጋር በመግጠም፣ በአላይድ ፓወር ተሸነፈች። ከ1918 እስከ 1919 ዓም በተደረገው አብዮት የጀረመን የዘውዳዊ ግዛት ወደ ፌድራላዊ ዌማር ሪፐብሊክ ከ1918 እስከ 1933 ዓም ስትመራ ነበር። ጀርመን ቀደም ሲል በአንደኛው የዓለም ጦርነት በገጠማት የድንበር መጥበብ ምክንያት ሰይጣናዊው አምባገነናዊው የናዚ መንግስት በአዶልፍ ሂትለር ተጀመረ። ይህም ጊዜ "ሶስተኛው ሪች" ተብሎ ይጠራል። ናዚ ጀርመን፣ ፋሺስት ኢጣሊያ እና የጃፓን ስርወ መንግስት የአንድዮሽ አምባገነናዊ የአለም መንግስት መመስረት ፍላጎት ቢኖራቸው ነገር ግን የነሱ ተቃራኒ የሆኑት አላይድ ፓወሮች አንድ ላይ ተቀናጅተው ይህንን ስርአት ለመመስረት ያቀረቡትን ጥያቄ ስለተቃወሙት ነበር ወደ ጦርነት የገቡት። ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ሽንፈት፣ የጀርመን የጣሊያንና የጃፓን መንግስት ወደ ሊብራል ዴሞክራሲ ተለወጠ። የጀርመን ፌድራላዊ ሪፐብሊክ (የምዕራብ ጀርመን) የአውሮፓ ህብረት መስራች ሲሆን የጀርመን ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ምስራቃዊ ጀርመን) በሶቬት ትመራ ነበር። ምዕራባዊ ጀርመን ከዛ ጊዜ ጀምሮ የሰይጣናዊው ኒው ወርልድ ኦርደር አባል መሆን ጀመረች። ከሶቬት መፍረስ በኋላ፣ ምዕራባዊውና ምስራቃዊው የጀረመን ክፍል በ1990 ዓም ተዋሃዱ። ጀርመን በአሁኑ ሰአት ሀያላን ስትሆን የኒው ወርልድ ኦርደር ስርአትን ለመመስረት ግምባር ቀደም ናት። የጀርመን ህዝቦች በአጠቃላይ ፀረ ሀይማኖተኛ፣ ፀረ ባህል አስተሳሰብ አላቸው። በሳይንስና ቴክኖሎጂ የምትታወቀዋ ጀርመን፣ ወደ ፊት የተፈጥሮ ሀብቶችን ለማጥፋትና የሀይማኖት ተቋማት ላይ ውድመት ለማስከሰት ብዙ እቅዶች አሏት። በተጨማሪም፣ ጀርመን ከአውሮፓ ህብረትና አሜሪካ ጋር በመጣመር የሰው ልጆች ላይ የስነልቦናና የስሜት ቁጥጥር ለማድረግ እየሰሩበት ይገኛሉ።
 
ጀርመኖች የኖርዲክ ዘሮች ከሁሉም ዘሮች የበላይ ናቸው ብለው ያምናሉ። ይህም ሀሳብ በአዶልፍ ሂትለር የተጀመረ ሲሆን በጀርመናዊ ህዝብ የሚመራ አምባገነናዊ የአለም መንግስት ይፈልጋሉ። በተጨማሪም ጀርመኖች ፀረ አይሁዶች ናቸው። በተለያዩ ጥናቶች መሰረት ጀርመን አንደኛ ዘረኛ የሆነች ሀገር ናት። "አራተኛው ሪች" የሚባለው አዲሱ የጀርመን ናዚዝም አስተሳሰብ ያለው መንግስት ነው። ጂም ማርስ የተባለው ፀሀፊ ይህ አስተሳሰብ የአሜሪካ መንግስት እየሰራበት ይገኛል ብሎ ፅፏል።