ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
መስመር፡ 2፦
|abovestyle=background:#BCD4E6
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭</span><div class=floatcenter>
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]]
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
}}</center>
<br>፳፬ ፤ እናስተውል ።
<br>፳፭ ፤ አንቺን የወደደ   <span style=color:red>እግዚአብሔር አብ ቅዱስ</span>ነው ፣ በመኀፀንሽ ያደረ <span style=color:red> ወልድ ዋህድም ቅዱስ </span>ነው ፣ ያጸናሽም የጽድቅ   <span style=color:red>መንፈስ ጰራቅሊጦስ ቅዱስ </span>ነው ።
<br>፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ።
<br>፳፯ ፤   <span style=color:red>ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ </span>ፍጹም አሸናፊ   <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>የጌትነትህ ምስጋና በሰማይና በምድር የመላ ነው ።
<br>፳፰ ፤   <span style=color:red>ምስጋናን የተመላሽ ድንግል ሆይ </span>በማንና በማንስ ምሳሌ እንመስልሻለን ።   <span style=color:red>አማኑኤል</span>የማይተረጎም የሥጋን ልብስነት ከአንቺ የለበሳት መሣሪያ ነሽ ። ዝሐውን ከአዳም ጥንተ ሥጋ አደረገ ማጉም ያንቺ ሥጋ ነው ። መወርወሪያውም ቃል እርሱ   <span style=color:red>ኢየሱስ ክርስቶስ </span> ነው ። መሕኑም ከልዕልና የወረደ የልዑል   <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>አምሳል ነው ሠሪውም   <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስ </span>ነው ።
<br>፳፱ ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ።
<br>፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ።