ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
መስመር፡ 2፦
|abovestyle=background:#BCD4E6
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ፬</span><div class=floatcenter>
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]]
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
Line 10 ⟶ 11:
<br>፳፩ ፤ <span style=color:red>እግዚአብሔርን </span>በመፍራት እንነሣ ምስጋናን የተመላች እርስዋን ከፍ ከፍ እናደርጋት ዘንድ እንዲህም እያልን እናመሰግናት ዘንድ ጸጋን የተሞላሽ ሆይ የደስታ መፍሰሻ ሆይ ዓይኖቻቸው ብዙዎች ከሆኑ ከኪሩቤል ክንፎቻቹው ስድስት ከሚሆኑ ከሱራፌል ይልቅ የሚበልጥ የመልክ ግርማ አለሽ ።
<br>፳፪ ፤ ወደ ምሥራቅ ተመልከቱ ።
<br>፳፫ ፤   <span style=color:red>እግዚአብሔር አብ በሰማይ </span> ሆኖ ምሥራቅንና ምዕራብን ሰሜንና ደቡብን ዳርቻዎችንም ሁሉ በእውነት ተመለከተ ተነፈሰ አሻተተም እንድ አንቺ ያለ አላገኘም ። የአንቺን መዓዛ ወደደ ደም ግባትሽንም ወደደ ። የሚወደውን ልጁን ወደ አንቺ ሰደደ ።
 
<div class="floatleft">&larr;[[የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፫|ወደ ገፅ ፫]]</div>