ከ«ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: Manual revert በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: Visual edit በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 19፦
'''ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ''' ('''ህውሃት''') ወይም ('''TPLF'''፣ ጁንታ) ማለት የ[[ኢትዮጵያ]] አሸባሪ ፖለቲካዊ ፓርቲ ነው። ግንባሩም ፍትሀዊውን የደርግ መንግስት ለመገርሰስ ሲባል በ1975 እኤእ በወንበዴ ስብስብ የተመሰረተ ነው።
==ታሪክ==
በኢትዮጵያ ውስጥ ህውሀት መወለድ የጀመረው ከጣሊያን ወረራ በኋላ ባለው አጭር አመፅ ነበር። አምፁም የመጀመሪያ ቀዳማይ ወያኔ በመባል የሚታወቀው በ1941–42 እኤአ ሲሆን ይህ አመፅ የተቀሰቀሰው የፋሽስት ጣልያን ርዕዮተ አለም በሚያራምዱ ባንዳዎች ነበሩ። እነኚ የትግራይ ህዝብን የሚውክሉየሚወክሉ ወይም ከትግራይ ህዝብ የመጡ አልነበሩም። የተወሰኑት የታሪክ አጥኚዎች ግን በአፄ ምኒልክ ጊዜ ለብቻቸው ተገንጥለው የነበሩ ባላንጣዎች ናቸው የሚል ድምዳሜ ነበር። በወያኔው አመፅ እነኚህ ባንዳዎች ለምን የኢትዮጵያ ንግስና ይመለሳል በማለት አፄ ሀይለስላሴን ይተቹ ነበሩ። በዚህም ግፊት ሀይለስላሴ ንፁሀን የኤርትራ ህዝብ በአመፁ ላይ አሉበት በማለት ከኢትዮጵያ ግዛት የመገንጠል ስልጣን ሰጧቸው። ባንዳዎቹም ንፁሀን የኤርትራ ህዝቦችን ፅንፈኛ በማድረግ የራሳቸውን ክልል እንዲመሰርቱ አደረጉ። በ1972 እኤእ ባንዳዎቹ ፖለቲካል አሶሴሽንስ ኦፍ ትግራይ (ፓት) እና ትግራያን ዩኒቨርሲቲ ስቱደንት አሶሴሽን (ቱሳ) በቀዳማዊ ሀይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ የአማፂያን ማህበር መሰረቱ። ከሁለቱ ውስጥ ቱሳ የተባለው ድርጅት የማርኪዝም አብዮታዊ ፅንፍ የተሞላው ሲሆን የደርግ መንግስትን ይቃወም ነበር። ቱሳ በደርግ መንግስት በመጀመሪያዎቹ ሰአት እጅግ ፈታኝ ስለነበረ ከኤርትራው ነፃነታዊ ግንባር ጋር ሽርክና ነበረው። የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ለኤርትራው ነፃነታዊው ግንባር በጦር ልምምድ ይተጋገዙ ስለነበረ ለደርግ መንግስት ውድቀት እጅና ጓንት ሆነው ሲሰሩ ነበር። በ1975 እኤእ ህውሀት በአስራ አንድ የትግራይ ሽፍቶች ተመሰረተ። በአጭሩ እነመለስ ዜናዊ ከቡድኑ ጋር ተቀላቀሉ። በ1974 እስከ 1976 እኤአ በተደረገው የደርግ መንግስት የመጣል ሴራ ያቀዱት የትግራይ ህዝቦች ነፃነታዊ ግንባር፣ የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር፣ የኤርትራ ነፃነታዊ ግንባር እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ና መሰሎች ትብብራቸው በመጨረሻው ሰአት አገረሸ። የኤርትራ ግንባር የሚፈልጉትን የትራይን ግንባር የትግራይ ህዝባዊ ግንባር እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ ነፃነታዊ ፓርቲ አንድ ላይ በመሆን ችላ ብለውታል በሚል ሰበብ ነበር። ይሀውም በኤርትራና በትግራይ ግንባር ያለውን መልካሙን ግንኙነት ሸረሸረና ወደ ግጭት ወሰዳቸው። በ1979 እኤአ የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ስሙን "ህዝባዊ ወያነ ሀርነት ትግራይ" ብለው በሁለተኛው ቀዳማዊ ኮንግረስ ላይ ሰየሙ። የደርግ መንግስት በ1983 እስከ 1985 የተከሰተውን ከፍተኛ ድርቅን መቋቋም ሲያቅተው ያሁኑ ህውሀት ችግሩን በደምብ ይፈቱት ነበር። ከዛን ጊዜ ጀምሮ የደርግ መንግስት ችግሩን መቆጣጠር ስላቃተው በአለም አቀፋዊ ማህበረሰብ ይተች ነበር። እንዲሁም ለህውሀት ጥሩ ዝናን እና ጥንካሬን አስገኝቷል። በሀምሌ 1985 እኤአ ህውሀት ማርኪዝ ሌኒኒስት ሊግ ኦፍ ትግራይ (ኤምኤልኤልቲ) በኮንግረስ ስብሰባ አዋቀሩ። ይህ መዋቅር በተሳካ ሁኔታ በህውሀት ቁጥጥር ስር በማዋል በ1988 እኤአ የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር መሰረቱ። ይህንን በማድረግ የክልሉን ፓርቲዎችን በመደለል ወደኑሱ የማርኪዚዝም ርእዮተ አለም ያለውን ፓርቲ ማዋሀድ ጀመሩ። ይህም በከፍተኛ ሁኔታ ሲሳካላቸው የደርግን ወታደራዊ መንግስት ገርስሰው በ1991 ወደ አዲስ አበባ ገቡ። ከዚያም በኋላ ከ1991 እስከ 1995 እኤአ የሽግግር መንግስት አረጉ። ህውሀት በዚ ሰአት መታደስ ጀመረ። የፈለገውን አረገ። እንደ የብሄር ፌድራሊዝም፣ የምዕራብያው ሊብራሊዝም፣ ከአንድ ፓርቲ ወደ ገዥ ፓርቲ የመሳሰሉትን። በዚ ሰአት ውስጥ ኢትዮጵያ በጭቁን ስትመራ ነበረ። ነገር ግን ኢትዮጵያ ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት እድገት አስመዝግባ ነበረ።
 
===የአብይ አህመድ ስልጣን መምጣትና የህውሀት ከስልጣናቸው መውደቅ===