ከ«ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
The Supermind (ውይይት | አስተዋጽኦ) Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
The Supermind (ውይይት | አስተዋጽኦ) No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 19፦
'''ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ''' ('''ህውሃት''') ወይም ('''TPLF'''፣ ጁንታ) ማለት የ[[ኢትዮጵያ]] አሸባሪ ፖለቲካዊ ፓርቲ ነው። ግንባሩም ፍትሀዊውን የደርግ መንግስት ለመገርሰስ ሲባል በ1975 እኤእ በወንበዴ ስብስብ የተመሰረተ ነው።
==ታሪክ==
በኢትዮጵያ ውስጥ ህውሀት መወለድ የጀመረው ከጣሊያን ወረራ በኋላ ባለው አጭር አመፅ ነበር። አምፁም የመጀመሪያ ቀዳማይ ወያኔ በመባል የሚታወቀው በ1941–42 እኤአ ሲሆን ይህ አመፅ የተቀሰቀሰው የፋሽስት ጣልያን ርዕዮተ አለም በሚያራምዱ ባንዳዎች ነበሩ። እነኚ የትግራይ ህዝብን የሚውክሉ ወይም ከትግራይ ህዝብ የመጡ አልነበሩም። የተወሰኑት የታሪክ አጥኚዎች ግን በአፄ ምኒልክ ጊዜ ለብቻቸው ተገንጥለው የነበሩ ባላንጣዎች ናቸው የሚል ድምዳሜ ነበር። በወያኔው አመፅ እነኚህ ባንዳዎች ለምን የኢትዮጵያ ንግስና ይመለሳል በማለት አፄ ሀይለስላሴን ይተቹ ነበሩ። በዚህም ግፊት ሀይለስላሴ ንፁሀን የኤርትራ ህዝብ በአመፁ ላይ አሉበት በማለት ከኢትዮጵያ ግዛት የመገንጠል ስልጣን ሰጧቸው። ባንዳዎቹም ንፁሀን የኤርትራ ህዝቦችን ፅንፈኛ በማድረግ የራሳቸውን ክልል እንዲመሰርቱ አደረጉ። በ1972 እኤእ ባንዳዎቹ ፖለቲካል አሶሴሽንስ ኦፍ ትግራይ (ፓት) እና ትግራያን ዩኒቨርሲቲ ስቱደንት አሶሴሽን (ቱሳ) በቀዳማዊ ሀይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ የአማፂያን ማህበር መሰረቱ። ከሁለቱ ውስጥ ቱሳ የተባለው ድርጅት የማርኪዝም አብዮታዊ ፅንፍ የተሞላው ሲሆን የደርግ መንግስትን ይቃወም ነበር። ቱሳ በደርግ መንግስት በመጀመሪያዎቹ ሰአት እጅግ ፈታኝ ስለነበረ ከኤርትራው ነፃነታዊ ግንባር ጋር ሽርክና ነበረው። የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ለኤርትራው ነፃነታዊው ግንባር በጦር ልምምድ ይተጋገዙ ስለነበረ ለደርግ መንግስት ውድቀት እጅና ጓንት ሆነው ሲሰሩ ነበር። በ1975 እኤእ
===የአብይ አህመድ ስልጣን መምጣትና የህውሀት ከስልጣናቸው መውደቅ===
|