ከ«ትግርኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Adkemetegeleba (ውይይት | አስተዋጽኦ) No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
Adkemetegeleba (ውይይት | አስተዋጽኦ) No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦
'''ቋንቋ ትግርኛ''' በ[[ኤርትራ]]ና በ[[ኢትዮጲያ]] የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የ[[ሴማዊ ቋንቋዎች]] አባል ነው። ትግርኛ በ[[ኤርትራ]] የብሄረ ትግርኛ ኣፍ መፍቻ ቋንቋ ና የሃገሪቷ የስራ ቋንቋ ሲሆን በ[[ኢትዮጲያ]] ደም የ ተጋሩ(ትግሬች) ኣፍ መፍቻ ቋንቋ ና 4ኛ ከፍተኛ ተናጋሪ ያለዉ ቋንቋ ነዉ የተናጋሪዎቹ ቁጥር ከ12 ሚሊዮን በላይ እንደሚሆን የሚገመት ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከ5 ሚሊዮን በላይ በ[[ኤርትራ]] ከ7 ሚሊዮን በላይ በ[[ትግራይ]]ና በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች ይነገራል። በኤርትራ ኣብዛኛዉ የሌላ ቋንቋ ተናጋሬች ትግርኛ እንደ መግባብያ ይጠቀሙበታል።
ቋንቋ ትግርኛ የ[[ግዕዝ]] ፊደል የሚጠቀም ሲሆን በ [[ኤርትራ]] ከ 13 ክፍለ ዘመን ጀምሮ የ ብሄረ ትግርኛ ህዝብ ሕግ-እንዳባ የሚባለዉ ሰዉስቱ ግዛታች ሓማሴን: ሰራየ ና ኣከለጉዛይ የሚተቀሙበት የህግ ስርዓት ተጽፎበታል የመጀመርያዉ የቋንቋዉ ጽህፋ ደም ሕጊ ኣድግና ተገለባ የሚባለዉ የኣከለጉዛይ ሕገ ስርዓት
==[[ቋንቋ]]==
|