ከ«የወፍ በሽታ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
 
መስመር፡ 1፦
'''የወፍ በሽታ''' በእንግሊዘኛውበ[[እንግሊዘኛ]]ው ደግሞ ጀውንዳይስጆንዲስ (jaundice) ራሱን የቻለ አንድ በሽታ ሳይሆን የብዙ በሽታወች ምልክት ነው። የወፍ በሽታ የሚከሰተው በደማችን የሚገኜው [[ቢሊሩቢን]] (bilirubin) የተባለው ከሚካል[[ኬሚካል]] መጠን ሲጨምር ነው። ይህ ከሚካልም ለቆዳችንና ለአይናችን ነጭ ክፍል ቢጫ ወይም ቢጫማ አረንጛደአረንጓዴ ቀለም ይሰጣቸዋል። ይህ ምልክት ብቻውን ወይም ከለሎች ምልክቶች ለምሳለለምሳሌ ማሳከክ፤ የሰገራ ቀለም ወደ ቢጫነት እና የሽንትየ[[ሽንት]] ወደ ጥቁርነት መቀየር እና [[ሆድ]] ህመም በተለይም በቀኝ በኩል [[ጉበት]] አካባቢ ይገኙበታል። የወፍ በሽታ በሁሉም እድሚእድሜ ክልል (ከጨቅላ ህጻናት እስከ አዋቂወች) ያሉ ሰወችን ያጠቃል። የወፍ በሽታ በጨቅላ ህጻናት ላይ ብዙውን ጊዚ በተወለዱ በመጀመሪያው ሳምንት የሚከሰት ሲሆን የከፋ ጉዳትም አያደርስም።
 
የወፍ በሽታ ከቀላል እስከ ከባድ በሆኑ በሽታወች ምክኒያት ሊመጣ ይችላል። በጢነኛበጤነኛ ሠው [[ደም]] ውስጥ ያለው የቢሊሩቢን መጠን ከ፩ ሚግ/ደሊ (1mg/dL) ያነሰ ሲሆን ይህ ምልክት ባለባቸው ሰወች ግን በትንሹ ከ ፪ ነጥብ ፭ እስከ ፫ ሚግ/ደሊ ነው። በተጨማሪም ይህ ምልክት ጨቅላ ህጻናት ላይ ሲከሰት የቢሊሩቢን መጠን ከ ፭ሚግ/ደሊ ያላነሰ መሆኑን ያመለክታል። ከፍተኛ የቢሊሩቢን መጠን ያልተጣበቀ (ኢ-ቀጥተኛ - unconjugated) ወይም የተጣበቀ (ቀጥተኛ - conjugated) ቢሊሩቢን ሊሆን ይችላል። ያልተጣበቀ ቢሊሩቢን መጠን መጨመር የቀይ ደም ህዋሳቶች መሞትን ሲያመለክት የተጣበቀ ቢሊሩቢን መጨመር ደግሞ የጉበት ወይም የሃሞት መፍሰሻ ቦይ ህመምን ያመለክታል።
የወፍ በሽታ ህክምና እንደ አምጭው የበሽታ አይነት ይወሰናል። ይህም ከመድሃኒት እስከ ኦፕራሲዮን ድረስ ሊሆን ይችላል።
 
'''==የወፍ በሽታ የሚያመጡ በሽታወች'''በሽታዎች==
 
===ያልተጣበቀ የቢሊሩቢን መጠንን የሚጨምሩ በሽታወች===
 
እነዚህ በሽታወች በአጠቃላዩ የቀይ የደም ህዋሳትን ሞት በማስከተል ወይም የተመረተን ቢሊሩቢን ወደ ጉበት እንዳይገባ በማድረግ ያልተጣበቀ ቢሊሩቢን መጠንን የሚጨምሩ በሽታወች ናቸው። የቀይ የደም ህዋሳት ሞት ሂም (heme) የተባለ ንጥረ ነገር እንድመረት ያደርጋል። ይህ ንጥረ ነገርም ወደ ቢሊሩቢንነት በሰውነታችን የሚብላላ ይሆናል። ይህ ሁነታ በማንኛውም ሰው ላይ የሚካሀድየሚካሄድ ቢሆንም በኢነዚህ በሽታወች ጊዘጊዜ ግን ከተለመደው መጥን ያለፈ ቢሉሩቢን እንድመረትእንዲመረት ያስከትላሉ። እነዚህ በሽታወችም በዘር ከሚተላለፉ እስከ ኢንፈክሽን ያሉ ናቸው።
 
===የተጣበቀ ቢሉሩቢን መጠንን የሚጨምሩ በሽታወች===
 
ቢሊሩቢን በቀይ የደም ህዋሳት መሞት ምክኒያት ከተመረተ በሃላበኋላ ወደ ጉበት ይገባል። ጉበት ውስጥ ከገባ በሃላበኋላ ተብላልቶ ወደ ሃሞት ማፍሰሻ ቦይ፤ ከዛም ወደ ከጭን አንጀት የመጀመሪያው ክፍል ሁለተኛው ክፍል (the second part of duodenum) ይገባል::ይገባል። ከዛም ብዙው ወደ ጉበት የሚመለስ ሲሆን ( የተቀረው ደግሞ ከሰገራ ጋር የሚወጣ ይሆናል። ማንኛውም ይህን ሂደት የሚያስተጋጉል የጉበት ወይም ከዚያ በሃላበኋላ ያለ ችግር የተጣበከ ቢሊሩቢን መጠን መጨመርን ያመጣል።
 
[[መደብ:ሕክምና]]