ከ«እስልምና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
spelling error Tags: Manual revert Visual edit |
add word |
||
መስመር፡ 15፦
ነቢያት
አላህ ጥንት ለነበሩት ነቢያት ወህይ (melekotawi raey) የሚያወርድላቸው የነበረው “ላ ኢላሃ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* የሚል ነው፦
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا እና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
16:2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ አስጠንቅቁ፤ እነሆ *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ፍሩኝም ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል።
|