ከ«ዮሐንስ ፬ኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ዮሐንስ 4ኛ አንዴት ሞታል
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 14፦
| አባት = ደጃዝማች መርጫ
| እናት = ወ/ሮ ወለተ ሥላሴ
| የተወለዱት =ሐምሌ ፲፰፻፳፭፭ ፲፰፻፳፱ ዓ.ም. በ[[ተንቤን]]፤ [[ትግራይ]]
| የሞቱት = መጋቢት ፪ ቀን ፲፰፻፹፩ ዓ.ም.
| የተቀበሩት =
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና
}}
 
'''ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ'''፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ስኹል ሚካኤል የልጅ ልጅ ሹም ተንቤን ምርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ [[ሐምሌ ፭]] ቀን [[18251829|፲፰፻፳፭፲፰፻፳፱]] ዓ.ም. ማይ በሀ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ።
 
ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ [[ሐምሌ 6|ሐምሌ ፮]] ቀን [[1863|፲፰፻፷፫]] ዓ/ም [[ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስ]]ን [[አድዋ]] አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ [[ጥር 13|ጥር ፲፫]] ቀን[[1864|፲፰፻፷፬]] ዓ/ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ።