ከ«ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ በሞረትና ጅሩ ወረዳ ጎበላ ሚካኤል በሚባል ስፍራ |
|||
መስመር፡ 4፦
==የወጣትነት ዘመናት==
ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደጊዮርጊስ
ከዠኔቭ ሲመለሱ፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የ [[ጣልያን]]፣ [[ቤልጅግ]] እና [[ጀርመን]] ክፍል ኃላፊ ሆነው ሲሠሩ ከቆዩ በኋላ በ[[1923|፲፱፻፳፫]] ዓ/ም በዚያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዲሬክቶርነት ማዕርግ ለሦስት ዓመት አገልግለዋል። <ref> Gebissa, Ezekiel (translation) : “My Life & Ethiopia’s Progress, vol two (1999) pg 16</ref> በ[[1926|፲፱፻፳፮]] ዓ/ም በፅሕፈት ሚኒስቴር ጠቅላይ ዲረክቶር ተብለው ለጥቀውም የንጉሠ ነገሥቱ የግል ፀሐፊ ሆነው እስከ ጠላት ወረራ ድረስ ሲያገለግሉ ቆዩ። ከንጉሠ ነገሥቱም ጋር የቅርብ ግንኙነታቸውና ወደፊት የሚይዙትም የ’ፈላጭ ቆራጭነት’ ሥልጣን የተመሠረተው በዚህ ጊዜ እንደሆነ ይገመታል።
|