ከ«መንግስቱ ኃይለ ማርያም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
፩፱፰፮to 1983 Etc
Tags: Visual edit በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
'''መንግስቱ ኃይለማሪያም''' በ[[ግንቦት 27]] በ[[1941 እ.ኤ.አ.]] በ[[አዲስ አበባ]] ተወለዱ። አባታቸው ሃምሳዓለቃ ሃይለማሪአም ወልዴ፣ እናታቸው ብዙነሽ ተሰማ ነበሩ {{ዋቢ}}
[[ስዕል:Mengistu Bundesarchiv 183-1986-0417-012.JPG|thumb|right|160px|መንግስቱ ኃይለ ማርያም 1986]]
ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም' ከ[[1966]] እስከ [[1983]] ዓ.ም. (1974 እስከ 1991 እ.ኤ.አ.) ለ17 ዓመታት የ[[ኢትዮጵያ]] መሪ ነበሩ። ወደ ስልጣን የወጡት በ[[ደርግ]] ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ንጉሠ ነገሥቱን [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን በመገልበጥ ሲሆን ተቃናቃኝቻቸው የነበሩትን የቅርብ ጓደኞቻቸውንና የደርጉን መሥራቾች ባማስወገድ ብቸኛ የአብዮቱ መሪ ሆነው ከቆዩ በኋላ በ[[መለስ ዜናዊ]] በሚመራው መራሹ የኢሓዴግበኢሓዴግ ሽምቅ ተዋጊ ቡድን በ1983ዓ.ምእና ከስልጣንበአሜሪካው ተወገዱ።የቀድሞው በአሜሪካየሲአይኤ ዳሪክተር አይ ኤሃርማንኮህ እርዳታ አገርበ1983ዓ.ም ጥለውከስልጣን በመኮብለል [[ዚምባብዌ]] [[ሀራሬ]] ተሸሽገው ይኖራሉ።ተወገዱ።
በአሜሪካ ሲ አይ ኤ ቅንብር ኮሎኔል መንግስቱ በሆለታ ወታደራዊ ስልጠናን ያጠናቀቁ መኮንኖችን ለመመረቅ እንደሚሄዱ በመታወቁ ጉዞ እንደጀመሩ ከፓይለት እስከ አጃቢ ድረስ ያለመንግስቱ እውቅና በተዘረጋው ወጥመድ ስለተስመሰሙ አይሮፕላኑ የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ በመጓዙ የተጠራጠሩት ኮሎኔል መንግስቱ ፓይለቱን ወዴትእየሄደ መሆኑን ሲጠይቁ ወደናይሮቢ መሆኑንና እሳቸውም ከስልጣን እንደተወገዱ ተነግሮዋቸው በመደናገጥ ናይሮቢ እንደወረዱ የኬንያውን ወዳጅ መሪ በመነጋገር የሆነውን ከሰወቁ በሁዋላ የኬንያውመሪ ሲአይኤ አስቀድሞ ባዘጋጀው የጣልየሰነረ ባንዲራ ባለው አይሮፕላን ወደዝንቧቤ በረሩ።
 
ይህ መፈንቅለመንግስት በሲአይኤ ስውር ዘዴ የተከናወነ ሲሆን የህወሓትና የሻእብያው መሪ ከሱዳን በቦይን 777 ከቀድሞው ከሲአይኤ ዳሪክተር ከሃርመሰንኮህ ጋር ታጅበው አዲስ አበባ ገብተዋል። ይህነው የኮሎኔል መንግሰቱ ኃይለማርያም የመንግሰቱ ግልበጣ ሳቦታ!! መንግስቱ ኃይለማርያም ያላሰሸው ግልበጣ ተቀናብሮበት ያለአማራጭ በአየርላይ ቀረ እንጂ በራሱ ፍላጎት ሸሽቶ ዚምቡዋቤ ተሸሸገ የሚለው አባባል ከእውነት የራቀነው። ኮሎኔል መንግስቱ ኀሰይለማርያም በቃላቸው የሚገኙ አገር ወዳድ ጀግና ሰው እንደነበሩ እናውቃለን።
መንግሥቱ ኃይለማሪያም ወደ ርዕሰ ብሄርነት ሥልጣን ብቅ ሲሉ ገና የ፫፯ ዓመት ወጣት የነበሩ ሲሆኑ በዘመቻ [[ቀይ ሽብር]] የብዙ ሺህ ወጣቶችን መጨፍጭፍ ከመጀመራቸው በፊት በሀረር የ3ኛ ክፍለ ጦር የመሳሪያ ግምጃ ቤት ውስጥ ይሰሩ ነበር። በወቅቱ በክፍለ ጦሩ አዛዥ የነበሩት ጀነራል ሓይሌ ባይከዳኝ የሚባሉ ኮ/ መንግስቱን በባህሪያቸው በመጠርጠራቸው ከአጠገባቸው ዞር ለማድረግ ወደ ኦጋዲን አዛውረዋቸው እንደ ነበር ይነገራል። በእዚያም ጥቂት ጊዜ በኋላ ለትምህርት ወደ [[አሚሪካ]] [[ሜሪላንድ]] ለወታደራዊ ሳይንስ ትምህርት ተላኩ። ከትምህርት ሲመለሱም በ3ኛ ክፍለ ጦር የመሳሪያ ግምጃ ቤት ሃላፊ ሆነው ተሾሙ።
 
ከዛም በደረጃ እድገት ከሰገኙ በሁዋላ የአፄ ኃይለስላሴን ጨቋኝ አገዛዝ ለመገርሰስ የደርግ ኩዴታን መሰረቱ በመኮንኖች ህብረት የተመሰረተው ደርግ በአብዛኛው ተደማጭነትና የፓለቲካ ብስለት በነበራቸው በቆራጥነታቸው ታዋቂ የሆኑት በመንግስቱ ኃይለማርያም ስልታዊ አደረጃጀት ተቀናብሮ የንጉሱን ወንበር ገለበጡት ይህ በሆነ ወቅት በነበረው አለመረጋጋት በከተማው የተኩስ ልውውጥ ተደረጎነበር።
ወደ ስልጣን በመጡ ማግስት [[ሶማሊያ]] በሶቭየቶች ተደግፋ ሀገራችንን ድንገት ወረረች። በወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ነበሩትን ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተርን ፈጣን ወታደራዊ እርዳታ ጠይቀው እሳቸውም ደርግ ከራሺያ ጋር በጀመረው ወዳጅነት በመጠራጠራቸው የመግሥቱን ጥያቄ ሳይቀበሉ ቀሩ። በእዚህም ምክንያት አማራጭ ያጣው ደርግና መንግሥቱ ሀገሪቱ በከፍተኛ ስጋት ላይ በመውደቋ የግድ ወደ ሞስኮ መሳሪያ ልመና ልኡካን ላኩ። በሌላ በኩል ሞስኮ ከሶማሊያ ጋር ጥቅምዋን በማወዳደር ለመንግስቱ መሳሪያ መስጠት ካስፈለገ በፊርማ ሶሻሊስት ካምፐ መግባቱን እንዲያረጋግጡ ስለ ጠየቀች ኮ/መንግሥቱ ይህን በማድረጋቸው በይፋ የሚመሩት አብዩት የሌኒኒስት ማርክሲስት መሆኑን በአዋጅ አሳወቁ። ኮ/መንግሥቱ የቼ ጉቬራና የማኦ ሴቱንግ ሕይወት ታሪክ መጻህፍቶች ከማንበብ በስተቀር ስለ ሶሻሊዝም ከወሬ ባለፈ የሚያውቁት ጥልቅ እውቀት አልነበረም። ከስምምነቱም በሁዋላ በ፪ ወር ጊዜ ውስጥ የብዙ ሚሊዮን ዶላር ታንክና የጦር መሣሪያ እርዳታ ማግኘት ብቻ ሳይሆን በሞስኮ በኩል የኩባን የጦር አማካሪዎች በማግኘታቸው የወራሪውን የሶማሊያን ኃይል መመከት ችለዋል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ አሜሪካ የጭንቅ ጊዜ ጥያቄ መላሽ ሆና ባለመገኘትዋ መንግስቱ በስልጣን አስከቆዩበት ዘመን ሁሉ በዋና ጠላትነት ፈረጁ። አንዳንድ ሚሲዮናዊያንንም ከአገር አባረሩ።
የመጀመርያውን ስልጣን በመያዝ የደርግ ሊቀመንበር ሆነው የተሾሙት ጀኔራል አማን አምዶም ነበሩ።
 
በተለያየ አመታት በተለያየ ክህደትና አሻጥር የተገኙ አመራሮች ከስልጣን ሲወገዱ ቆይተው በአረሰተኛው ዙር ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የኢትዮጵያ የመጀመርያው ፕሬዚዳንት ለመሆን በቅተዋል።
በወቅቱ በአገር ውስጥ ግንባር ቀደም ተቃናቃኝና ተቃዋሚ ከነበረው ከኢህአፓ ጋር የከተማ ለከተማ ውጊያና መገዳደል ተጀመረ። ሁለቱም ወገኖች ቀን በቀን ግድያም ለብዙ ወጣትና አዋቂ እልቂት ምክንያት ሆኑ። መንግሥቱ ኃ/ማሪያም በወታደራዊ አመራር ውስጥ የተከስተው የስልጣን ዝቀትና ምግባረ ብልሹነት፤ የደህንነቱ ክፍል በሁለት ቢላዋ መብላት ተደማምሮ ውድቀታቸውን እንዳፋጠነው የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራል። በስተመጨረሻ አከባቢ እርሳቸውን የተቃወመውን ሁሉ በረጋ መንፈስ ልዩነቶቹን በመወያየት እንደመፍታትና ምህረት ማድረግ ሲገባቸው የሕዝቡንና የወታደሩን የልብ ትርታ መስማት ስለተሳናቸው ውድቀታቸውን እንዳፋጠነው ታዛቢዎች ይናገራሉ። በኮ/ መንግሥቱ ወታደራዊ አስተዳደር ዘመን ብዙ የተማሩና ተተኪ እማይገኝላቸው ምሁራንን ኢትዮጵያ አጥታለች። እርሳቸውም ከህሊናቸው ፍርድ ሳይተርፉ በቁም እስር ዚምባብዌ በአጥር ተከልለው እድሜያቸውን እየገፉ ነው።
ወደ ስልጣን በመጡ ማግስት [[ሶማሊያ]] በሶቭየቶች ተደግፋ ሀገራችንን ድንገት ወረረች። በወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ነበሩትን ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተርን ፈጣን ወታደራዊ እርዳታ ጠይቀው እሳቸውም ደርግ ከራሺያ ጋር በጀመረው ወዳጅነት በመጠራጠራቸው የመግሥቱን ጥያቄ ሳይቀበሉ ቀሩ። በእዚህም ምክንያት አማራጭ ያጣው ደርግና መንግሥቱ ሀገሪቱ በከፍተኛ ስጋት ላይ በመውደቋ የግድ ወደ ሞስኮ መሳሪያ ልመና ልኡካን ላኩ። በሌላ በኩል ሞስኮ ከሶማሊያ ጋር ጥቅምዋን በማወዳደር ለመንግስቱ መሳሪያ መስጠት ካስፈለገ በፊርማ ሶሻሊስት ካምፐ መግባቱን እንዲያረጋግጡ ስለ ጠየቀች ኮ/መንግሥቱ ይህን በማድረጋቸው በይፋ የሚመሩት አብዩት የሌኒኒስት ማርክሲስት መሆኑን በአዋጅ አሳወቁ። ኮ/መንግሥቱ የቼ ጉቬራና የማኦየሶቬቱን ሴቱንግማርክሲዝም ሕይወትአሜሪካ ታሪክለወታደራዊ መጻህፍቶችሳይንስ ከማንበብትምህርት በስተቀርበተለሰኩበት ስለዘመን ሶሻሊዝምትምህርታቸውን ከወሬአጠናቀው ባለፈወደ የሚያውቁትሃር ጥልቅሳይመለሱ እውቀትወደ አልነበረም።ሞስኮ ከስምምነቱምበማምራት በሁዋላየራሻን በ፪ሶሻሊዝም ወርበግላቸው ጊዜተምረውነበር፣ወደ ውስጥአገር የብዙሲመለሱም ሚሊዮንንጉሱ ዶላርበዚህ ታንክናድርጊታቸው የጦርለሁለት መሣሪያአመት እርዳታበኦጋዴን ማግኘትበረሃ ብቻበቅጣት ሳይሆንእንዲቆዩ በሞስኮተደርጎነበር። በኩል የኩባንየመንግስቱ የጦርስለሶቪየት አማካሪዎችሶሸሰሊዝም በማግኘታቸውፖለቲካ የወራሪውንእውቀት የሶማሊያንየሚያውቁት ኃይልየቅርብ መመከትመኮንኖች ችለዋል።በደርግ ከዚያንኩዴታው ጊዜየነቃውንና ጀምሮብስለት አሜሪካያለውን የጭንቅ ጊዜ ጥያቄ መላሽ ሆና ባለመገኘትዋደፋሩን መንግስቱ በስልጣን አስከቆዩበት ዘመን ሁሉ በዋና ጠላትነት ፈረጁ። አንዳንድኃይለማረወያምን ሚሲዮናዊያንንምነበር ከአገርበአደራጅነት አባረሩ።የመደቡት።
 
ከስምምነቱም በሁዋላ በ፪ ወር ጊዜ ውስጥ የብዙ ሚሊዮን ዶላር ታንክና የጦር መሣሪያ እርዳታ ማግኘት ብቻ ሳይሆን በሞስኮ በኩል የኩባን የጦር አማካሪዎች በማግኘታቸው የወራሪውን የሶማሊያን ኃይል መመከት ችለዋል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ አሜሪካ የጭንቅ ጊዜ ጥያቄ መላሽ ሆና ባለመገኘትዋና በንጉሱ ስም በስዊስ ባንክ የተቀመጠውን በተሪሊዮን የሚቆጠር ዶላርና ወርቅ የስዊስ ባንክ ለኢትዮጵያ መንግስት እንድትመልስ መንግስቱ ኃይለማረወያም ያቀረበውን ጥያቄ ውድቅ በማድረጓ የአሜሪካ ትብብር በመኖሩ ምክንያት መንግስቱ ኃይለማርያም በስልጣን እስከቆዩበት ዘመን ሁሉ በዋና ጠላትነት ተፈርጀዋል። አንዳንድ ሚሲዮናዊያንንም ከአገር አባረሩ። በንጉስ ኃይለስላሴ ፊርማ በስዊስባንክ የነበረው የኢትዮጵያ ሃብት እስካሁን አልተመለሰም። አብይ አህመድ ይህን የመጠየቅ ወኔ የለውም።
እ.ኤ.አ. በ 1995 መንግስቱ በኤርትራዊ ዜጋ በቤቱ አቅራቢያ የግድያ ሙከራ ደርሶበታል፡፡<ref>https://apnews.com/6970c33beaea93cefcb9e1355328f5a8</ref>
በወቅቱ በአገር ውስጥ ግንባር ቀደም ተቃናቃኝና ተቃዋሚ ከነበረው ከኢህአፓ ጋር የከተማ ለከተማ ውጊያና መገዳደል ተጀመረ። ሁለቱም ወገኖች ቀን በቀን ግድያም ለብዙ ወጣትና አዋቂ እልቂት ምክንያት ሆኑ።
መንግሥቱ ኃ/ማሪያም በወታደራዊ አመራር ውስጥ የተከስተው የስልጣን ዝቀጠትና ምግባረ ብልሹነት፤ የደህንነቱ ክፍል በሁለት ቢላዋ መብላት፣ ተደማምሮ ውድቀታቸውን እንዳፋጠነው የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራል።
የመንግስቱን አስተዳደር ለውድቀት ያበቃው የኮሎኔሉ አምባገነን አመራር ነው የሚሉት ተቀናቃኞቻቸውና በሁለት ቢለዋ እየበሉ አገርን ለመሸጥ ያስማሙ የነበሩ በወቅቱ (በመኢሶን) ውስጥ ተሰግስገው የነበሩ የኦነግ ስውር ባንዳ መኮንኖችና የ(TPLF) እና የ (EPLF) ሰላዮችና አገር በሆድና በስልጣን የሸጡ የመንግስቱ ተቀናቃኞች መረጃን አሾልኮ ለተቃዋሚ ኃይሎች አሳክፎ በመስጠት እንደሆነ ይታወቃል።
በመንግስቱ ኃይለማርያምላይ የተቀነባበረ የ 16 ግዜ የመግደል ሙከራ ተደርጎባቸው አምልጠዋል።
ጠላቶቻቸው ከውስጥና ከውጭ ብዙ ስለነበሩ ለ17 አመታት ቀንና ሌሊት ሲዋጉ አገርን በልማት ዘመቻ፣በትምህርትዘመቻ፣እንዲሁም ስራአጥነትንና ሴተኛ አዳሪነትን ለማስወገድ የኢንዱስትሪ ስራዎችን በመክፈትና በማስፋፋት ለአገራቸው ከፍተኛ አገልግሊት ያገለገሉበሰ ያበረከቱ ታለሰቅ መሪናቸው። ይህን በጎ ተግባራቸውን ለመናገር የሚያንቃቸው የግል ጥቅማቸውን ከአገር ጥቅም ይልቅ አብልጠው የሚወዱ ተቀናቃኝ ሰዎች ብቻ ናቸው።
[[መደብ:የኢትዮጵያ መሪዎች]]
መንግሥቱ (የቀድሞው) ርዕሰ ብሔር ማንኛውም መሪ ላይ ሊከሰት የሚችል ሕፀፅስህተት ነው ያለባቸው...ስለ ሐገር ስለ ብሔራዊ ክብር እና ኩራት ግን እርሳቸው !ብልሃት ከማነሱ የተነሳ በቀር ከፊት ቢሠለፉ የሚገባቸውና የሚያምርባቸው ናቸው...ይኸውና ያነን ገፅታ ላለመድገም የሚታገለው ዐብይስ እየተተቸ አይደለም ያለው?ሐገርን መምራት ከባድ!!!! ነውናቸው።
አብይ አህመድ አሊ
[[መደብ:ደርግ]]
ካልሰራ ሊተች ይገበዋል እሱ ከማ በልጦ ነው ሲቀጥል ደሞ በጥላቻ ስሜት አንፍሰስ ሰራና አልሰራም እያልን እንገምግም ደሞ መንግስቱን ጭራቅ አስመስሎ ማቅረብ ደስ አይልምአይልም፣ እንኩዋን መንግስቱ ሂትለርም የሰራቸው ጥሩ ስራስራዎች አሉት ስንፅፍና ስናወራ በማነፃፀር ይሁን ባይ ነኝአሉት። ሲጀመር እናንተ ይሄንንመንግስቱን ለመፃፍለመተቸት ብቁ አደላችሁም ዝም ብለው ከሚፈነጩት ውስጥ ናችሁ አንብቡ በደንብ ከዛ ትፅፋላችሁ ሳያነቡና ታሪክን ሳያገላብጡ ወተት እንደጠገበች ጥጃ መፈንጨት መጨረሻው ገደል ነው!
ጠ / ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በከፍተኛ ትችት የተነሳውን ፎቶግራፍ ከወሰዱ በኋላ ብዙም ሳይቆይ በማኅበራዊ ሚዲያ ፎቶግራፍ ላይ ፎቶግራፍ በመለጠፍ ተተችተተቸ ፡፡<ref>http://www.madote.com/2018/08/why-photo-of-mengistu-haile-mariam-has.html</ref><ref>https://borkena.com/2018/08/01/hailemariam-desalenge-met-colonel-mengistu-hailemariam-in-zimbabwe/</ref>{{መዋቅር-ሰዎች}}
 
የሥራ ባልደረባውን ከግዳጅ መልቀቅ በኋላ [[ሮበርት ሙጋቤ]] በ 2017ምንም እንኳን ውሳኔው ቢረሳም ኢትዮጵያ ለእሱ የበለጠ መስጠትን አስብ ነበር ፡፡
 
ጠ / ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በከፍተኛ ትችት የተነሳውን ፎቶግራፍ ከወሰዱ በኋላ ብዙም ሳይቆይ በማኅበራዊ ሚዲያ ፎቶግራፍ ላይ ፎቶግራፍ በመለጠፍ ተተች ፡፡<ref>http://www.madote.com/2018/08/why-photo-of-mengistu-haile-mariam-has.html</ref><ref>https://borkena.com/2018/08/01/hailemariam-desalenge-met-colonel-mengistu-hailemariam-in-zimbabwe/</ref>{{መዋቅር-ሰዎች}}