ከ«የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 23፦
እስላሞች ወደ [[ግብጽ]] ከገቡ በኋላ ከእስክንድርያ ጋር የነበረው ግንኙነት ቀጥሏል። ጸሐፊው አቡ ሳሊኅ በ፲፪ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን እንደ ገለጸው፣ ፓትርያርኩ በየዓመቱ ፪ ደብዳቤዎች ለኢትዮጵያና ለኖቢያ ነገሥታት ይጽፉ ነበር። ይህንን አደራረግ ግን አቡ ሃኪም አስቀረ። ፷፯ኛው ፓትርያርክ ቂርሎስ እንደ ኤጲስ ቆሞስ የላኩት ሰቨሩስ ሲሆኑ የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት ሁሉ እንዲያስጠበቁ ታዘዙ። በ[[1431|፲፬፻፴፩]] ዓ.ም. በዓጼ [[ዘርዐ ያዕቆብ]] ዘመን [[አባ ጊዮርጊስ]] ከአንድ ፈረንሳዊ ጐብኚ ጋራ ስለ ሃይማኖት ስለተነጋገሩ አንድ ተልዕኮ ወደ [[ሮማ]] ተላከ።
በ[[1500|
== ልዩ ባሕርይ ==
|