ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Reverted 1 edit by 213.175.190.167 (talk) to last revision by 85.228.29.233. (TW)
Tag: Undo
No edit summary
መስመር፡ 21፦
| east_west = E
}}
'''መቀለ''' ([[ትግርኛ]]፦ መቐለ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። ከ[[አዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ300,000 አስከ 350,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቋ ከተማ ያደርጋታል። መቀለ ለ[[ዮሐንስ ፬ኛ]] ye ethiopia ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተመሠረተችው። መቀለ [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። ዓለም አቀፍ በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባ ነጋ የተሰየመ [[መቐለ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ|አየረ ማረፊያ]] አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ ሌሎች ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
<gallery>
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቀለ (1890 ዓ.ም.)