ከ«ላሊበላ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 28፦
ላሊበላ (ዳግማዊ ኢየሩሳሌም) የገና በዓል ታህሳስ 29 በልዩ ሁኔታ ና ድምቀት ይከበራል፣ "ቤዛ ኩሉ" ተብሎ የሚጠራው በነግህ የሚደረገው ዝማሬ በዚሁ በዓል የሚታይ ልዩ ና ታላቅ ትዕይንት ነው።የሚደረገውም ከቅዳሴ በኋላ በቤተ ማርያም ሲሆን ከታች ባለ ነጭ ካባ ካህናት ከላይ ደግሞ ባለጥቁር ካብ ካህናት በቅዱስ ያሬድ ዜማ ቤዛ ኩሉ እያሉ ይዘምራሉ።
1.ቤተ መድሃኔ
2.ቤተ
3. ቤተ ደናግል፣
4.ቤተ መስቀል፣
5. ቤተ ደብረሲና፣
6.ቤተ ጎለጎታ፣
7.ቤተ አማኑኤል፣
8.ቤተ አባ ሊባኖስ፣
9.ቤተ መርቆሬዎስ፣
10. ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል፣
11. ቤተ ጊዮርጊስ
{{የኢትዮጵያ_መረጃ}}
|