ከ«አቡጊዳ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
 
መስመር፡ 1፦
:''ለፊልሙ፣ [[አቡጊዳ (ፊልም)]] ይዩ።''
{{fidel}}
'''አቡጊዳ''' (Ebugida) ማለት ፊደል ነው። ከ[[ልሳነ ግዕዝ]] የተነሣ ነው። ቢሆንም በቅርብ ጊዜ አንዳንድ የፈረንጅ አገር ሊቅ ይህን አባባል ለቋንቋዎች ጥናት ተበድሯል። በዚሁ አነጋገር "አቡጊዳ" ማለት በዓለም የሚገኙ ልዩ ልዩ አይነት ጽሕፈቶች ሊያመልከት ይችላል። በየአገሮቹ ፊደላቸው "አቡጊዳ" የሚባለው እያንዳንዱ ፊደል ለክፍለ-ቃል ለመወከል ሲሆን ነው እንጂ እንደ [[እንግሊዝኛ]] "አልፋቤት" ፊደሉ ለ1 ተነባቢ ወይም ለ1 አናባቢ ብቻ ሲሆን አይደለም። ስለዚህ የግዕዙ ፊደል ይሁንና ሌሎችም ለምሳሌ ብዙ የ[[ህንድ]] አገር አጻጻፎች ጨምረው አቡጊዳ በሚለውበሚግድጅቭጅለው ስም ይታወቃሉ።
 
''[[ብራህሚክ]]'' ወይም ''[[ደቫናጋሪ]]'' በተባሉት የህንድ አጻጻፎች በኩል እያንዳንዱ ክፍለ-ቃል በተለየ ፊደል ሲወከል የአናባቢዎች መጠን የሚታየው የፊደሉን መልክ (እንደ ግዕዝ ወይም እንደ አማርኛ) ትንሽ በመቀየሩ ነው። ስለዚህ በቋንቋ ሊቃውንት ዘንድ 'አቡጊዳዎች' ይባላሉ። በተጨማሪ፣ በ[[ካናዳ]] አገር ለ[[የካናዳ ጥንታዊ ኗሪዎች|ጥንታዊ ኗሪ]] ([[ቀይ ኢንዲያን]] የተባሉ) ጐሣዎች ያላቸው አጻጻፍ እንደዚህ አይነት ነው፤ አናባቢው በቅርጹ የሚታየው ፊደሉን በመዞር ወይም በመገልበጥ ነውና።