ከ«ጣና ሐይቅ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
|||
መስመር፡ 1፦
'''ጣና ሐይቅ''' ከ[[ኢትዮጵያ]] አንደኛ ትልቁ [[ሐይቅ]] ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በ[[ደጋ ደሴት]]) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ [[ክርስትና]]ን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው [[አቡነ ሰላማ]] መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ።
የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች [[ርብ]]፣ [[
==የዓሳ ምርት==
|