ከ«ቁርአን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Quran cover.jpg|thumb|upright|የተዋበ የአረብኛዉ ቁርአን ሽፋን]]
'''ቅዱስ ቁርአን''' ወይንም '''ቁርአን''') የመሃከለኛዉ አለም የ[[እስልምና]] የ[[ቅዱስ መጽሃፍ]] ወይም የ[[እምነት ጽሁፍ]] ነዉ፣ በዚህም ትምህርት ይህ ጽሁፍ የመጣዉ በ[[አላህ]] ፈቃድ ቃሉን በ[[ጂብሪል]] አማካኝነት ለ[[ነብዩ ሙሀመድ]] የወረደ የአላህ ቃል ነው። ቅዱስ ቁርአን ለመጀመርያ ጊዜ በ[[አረብኛ]] ነበር የተጻፈዉ። አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማነምማንም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማነምማንም ሰዉ ቃሉን ቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉ። አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብቸኛው መጽሃፍ ነዉ። ይሀምይኅም በ[[አማርኛ]] የተተረጎመ ቁርዓን ነዉ።
 
ቁርአን ሰዎች እና [[አጋንንት]] እንኳ ቢሰበሰቡ የሱብየሱን ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም [[አረፍተ ነገር]] ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል።
ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው። እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል፤ ምክንያቱም አላህ እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ [[እስላምI am using new features, please update the new version to experience.ሙስሊሞች]]'
# ' ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም። በአረብኛ ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል።