ከ«ቁርአን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Quran cover.jpg|thumb|upright|የተዋበ የአረብኛዉ ቁርአን ሽፋን]]
'''ቅዱስ ቁርአን''' ወይንም '''ቁርአን''') የመሃከለኛዉ አለም የ[[እስልምና]] የ[[ቅዱስ መጽሃፍ]] ወይም የ[[እምነት ጽሁፍ]] ነዉ፣ በዚህም ትምህርት ይህ ጽሁፍ የመጣዉ በ[[አላህ]] ፈቃድ ቃሉን በ[[ጂብሪል]] አማካኝነት ለ[[ነብዩ ሙሀመድ]] የወረደ የአላህ ቃል ነው። ቅዱስ ቁርአን ለመጀመርያ ጊዜ በ[[አረብኛ]] ነበር የተጻፈዉ። አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም
ቁርአን ሰዎች እና [[አጋንንት]] እንኳ ቢሰበሰቡ
ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው። እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል፤ ምክንያቱም አላህ እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ [[እስላምI am using new features, please update the new version to experience.ሙስሊሞች]]'
# ' ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም። በአረብኛ ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል።
|