ከ«ደስታየሁ አድማስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «=ደስታየሁ አድማስ= ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራ...»
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
 
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
 
መስመር፡ 1፦
=ደስታየሁ አድማስ=
ወ/ሮ [[ደስታየሁ አድማስ]] በድሮው [[ጎጃም]] አጠቃላይ ግዛት [[አገው ምድር]] አውራጃ፤በ[[ባንጃ ወረዳ]]፤ በ[[ባንጃ ለኮማ]] ምክትል ወረዳነት ከ[[1936-1987]] ዓ.ም የቆየች ከ[[1987]] አ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር አሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ልዩ ስሙ ''ቻባርቲ'' ከአባታቸው አቶ [[አድማስ ወርቄ]] እና ከእናታቸው እማሆይ [[ሻሺቱ በቀል]] ጥቅምት [[2]] ቀን [[1952]] ዓ.ም ተወለች።
ወ/ሮ [[ደስታየሁ አድማስ]] በድሮው [[ጎጃም]]
 
አጠቃላይ ግዛት [[አገው ምድር]] አውራጃ፤በ[[ባንጃ ወረዳ]]፤ በ[[ባንጃ ለኮማ]]
ወ/ሮ [[ደስታየሁ አድማስ]] ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጥሩ ሁኔታ አደገች።ከዚያህ በሆላ በቤተሰብ ፍላጎትና እምነት በተነሳ በአፍላ ወጣትነቷ ማለትም በተወለደች ''9'' አመቷ ትዳር ያዘች። ትዳር ከየዘች በሆላም በፊቱ አጣራር [[ጎጃም]] አጠቃላይ ግዛት [[አገው ምድር]] አውራጃ ፤በ[[ባንጃ ወረዳ]]፤በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ[[1936-1987]] ዓ.ም የቆየች ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ [[ፋግታ ለኮማ]] ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ [[ቸዋሲ ኪ/ምህረት]] ከትዳር በለቤታቸው አቶ [[በሪሁን ታምር]] ጋር ኑሮዋን መስርተው ''ሁለት'' ልጆችን
ምክትል ወረዳነት ከ[[1936-1987]] አ.ም የቆየች ከ[[1987]] አ.ም
ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር አሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ
አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ልዩ ስሙ ''ቻባርቲ'' ከአባታቸው አቶ [[አድማስ
ወርቄ]] እና ከእናታቸው እማሆይ [[ሻሺቱ በቀል]] ጥቅምት [[2]] ቀን [[1952]] አ.ም ተወለች።
ወ/ሮ [[ደስታየሁ አድማስ]] ተወለዶ አቅማ ሄዋን
እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጥሩ ሁኔታ አደገች።ከዚያህ
በሆላ በቤተሰብ ፍላጎትና እምነት በተነሳ በአፍላ ወጣትነቷ ማለትም
በተወለደች ''9'' አመቷ ትዳር ያዘች። ትዳር ከየዘች በሆላም በፊቱ
አጣራር [[ጎጃም]] አጠቃላይ ግዛት [[አገው ምድር]] አውራጃ ፤በ[[ባንጃ
ወረዳ]]፤በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ[[1936-1987]] አ.ም የቆየች
ከ1987 አ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ [[ፋግታ ለኮማ]]
ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ [[ቸዋሲ ኪ/ምህረት]] ከትዳር
በለቤታቸው አቶ [[በሪሁን ታምር]] ጋር ኑሮዋን መስርተው ''ሁለት'' ልጆችን
# [[ደሳለው በሪሁን]] እና
# [[ብርቱካን በሪሁን]]
አፍርተው የሚኖሩ ታዋቂ
እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም
ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ እናት ናቸው።
 
=A=
=B=