ከ«ደስታየሁ አድማስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «=ደስታየሁ አድማስ= ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በድሮው ጎጃም አጠቃላይ ግዛት አገው ምድር አውራ...» Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦
=ደስታየሁ አድማስ=
ወ/ሮ [[ደስታየሁ አድማስ]] በድሮው [[ጎጃም]] አጠቃላይ ግዛት [[አገው ምድር]] አውራጃ፤በ[[ባንጃ ወረዳ]]፤ በ[[ባንጃ ለኮማ]] ምክትል ወረዳነት ከ[[1936-1987]] ዓ.ም የቆየች ከ[[1987]] አ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር አሁኑ ፋግታ ለኮማ ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ ልዩ ስሙ ''ቻባርቲ'' ከአባታቸው አቶ [[አድማስ ወርቄ]] እና ከእናታቸው እማሆይ [[ሻሺቱ በቀል]] ጥቅምት [[2]] ቀን [[1952]] ዓ.ም ተወለች።
ወ/ሮ [[ደስታየሁ አድማስ]] ተወለዶ አቅማ ሄዋን እስኪደረስ ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጥሩ ሁኔታ አደገች።ከዚያህ በሆላ በቤተሰብ ፍላጎትና እምነት በተነሳ በአፍላ ወጣትነቷ ማለትም በተወለደች ''9'' አመቷ ትዳር ያዘች። ትዳር ከየዘች በሆላም በፊቱ አጣራር [[ጎጃም]] አጠቃላይ ግዛት [[አገው ምድር]] አውራጃ ፤በ[[ባንጃ ወረዳ]]፤በባንጃ ለኮማ ምክትል ወረደነት ከ[[1936-1987]] ዓ.ም የቆየች ከ1987 ዓ.ም ወዲህ አዊ ብሄረሰብ ዞን ስር በአሁኑ [[ፋግታ ለኮማ]] ወረዳ አስተዳደር ኮሪጎሃና ቀበሌ [[ቸዋሲ ኪ/ምህረት]] ከትዳር በለቤታቸው አቶ [[በሪሁን ታምር]] ጋር ኑሮዋን መስርተው ''ሁለት'' ልጆችን
# [[ደሳለው በሪሁን]] እና
# [[ብርቱካን በሪሁን]]
አፍርተው የሚኖሩ ታዋቂ
እና ዝናኛ አከበባውን ህብረተሰብ ወይም
ማህበረሰብ የሚያከብሩ ታላቅ እናት ናቸው።
=A=
=B=
|