ከ«የ2020 ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 34፦
 
በመጋቢት 25 ቀን 2012 ስድስት ተጨማሪ የኮሮናቫይረስ ኬዞች ተመዝግበዋል፡፡ ስድስቱም የቫይረሱ ተጠቂዎች ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡ አምስቱ ከአዲስ አበባ ሲሆኑ አንዷ ደግሞ ከድሬዳዋ ነች፡፡ <ref>[https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%ab%e1%8b%99-%e1%88%b5%e1%8b%b5%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%8c%a8%e1%88%9b%e1%88%aa-%e1%88%b0/ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ስድስት ተጨማሪ ሰዎች ተገኙ]</ref>
 
በመጋቢት 26 ቀን 2012 ሦስት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተገለጸ። ሦስቱም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ሁለቱ ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ በተለያየ ቀን የገቡ ሲሆኑ አንዷ ደግሞ [[ስዊድን|ከስዊድን]] የገባች መሆኑ ተገልጿል። <ref>[https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%ab%e1%8b%99-%e1%88%a6%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%8c%a8%e1%88%9b%e1%88%aa-%e1%88%b0%e1%8b%8e/ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሦስት ተጨማሪ ሰዎች ተገኙ]</ref>
 
== ተጨማሪ መረጃዎች ==