ከ«የ2020 ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 32፦
 
በመጋቢት 24 ቀን 2012 አንድ ታማሚ ሙሉ በሙሉ ማገገሙ ተገለጸ። ይህም በአገሪቱ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ የሰዎች ቁጥርን ወደ 3 ከፍ አድርጎታል፡፡ <ref>[https://twitter.com/FMoHealth/status/1245651173169713152 ባለፉት 24 ሰዓት 65 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ ተካሂዶ ሁሉም ከቫይረሱ ነጻ ሲሆኑ በለይቶ መስጫ ማዕከል ውስጥ 25 የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች መኖራቸውንና ከዚህ ቀደም 2 ከህመሙ ካገገሙት በተጨማሪ ሌላ ሶስተኛ ሰው ማገገሙን @lia_tadesse ተናግረዋል።]</ref>
 
በመጋቢት 25 ቀን 2012 ስድስት ተጨማሪ የኮሮናቫይረስ ኬዞች ተመዝግበዋል፡፡ ስድስቱም የቫይረሱ ተጠቂዎች ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡ አምስቱ ከአዲስ አበባ ሲሆኑ አንዷ ደግሞ ከድሬዳዋ ነች፡፡ <ref>[https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%ab%e1%8b%99-%e1%88%b5%e1%8b%b5%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%8c%a8%e1%88%9b%e1%88%aa-%e1%88%b0/ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ስድስት ተጨማሪ ሰዎች ተገኙ]</ref>
 
== ተጨማሪ መረጃዎች ==