ከ«የወፍ በሽታ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 5፦
 
'''የወፍ በሽታ የሚያመጡ በሽታወች'''
 
ያልተጣበቀ የቢሊሩቢን መጠንን የሚጨምሩ በሽታወች
 
እነዚህ በሽታወች በአጠቃላዩ የቀይ የደም ህዋሳትን ሞት በማስከተል ወይም የተመረተን ቢሊሩቢን ወደ ጉበት እንዳይገባ በማድረግ ያልተጣበቀ ቢሊሩቢን መጠንን የሚጨምሩ በሽታወች ናቸው። የቀይ የደም ህዋሳት ሞት ሂም (heme) የተባለ ንጥረ ነገር እንድመረት ያደርጋል። ይህ ንጥረ ነገርም ወደ ቢሊሩቢንነት በሰውነታችን የሚብላላ ይሆናል። ይህ ሁነታ በማንኛውም ሰው ላይ የሚካሀድ ቢሆንም በኢነዚህ በሽታወች ጊዘ ግን ከተለመደው መጥን ያለፈ ቢሉሩቢን እንድመረት ያስከትላሉ። እነዚህ በሽታወችም በዘር ከሚተላለፉ እስከ ኢንፈክሽን ያሉ ናቸው።
 
የተጣበቀ ቢሉሩቢን መጠንን የሚጨምሩ በሽታወች
 
ቢሊሩቢን በቀይ የደም ህዋሳት መሞት ምክኒያት ከተመረተ በሃላ ወደ ጉበት ይገባል። ጉበት ውስጥ ከገባ በሃላ ተብላልቶ ወደ ሃሞት ማፍሰሻ ቦይ፤ ከዛም ወደ ከጭን አንጀት የመጀመሪያው ክፍል ሁለተኛው ክፍል (the second part of duodenum) ይገባል:: ከዛም ብዙው ወደ ጉበት የሚመለስ ሲሆን ( የተቀረው ደግሞ ከሰገራ ጋር የሚወጣ ይሆናል። ማንኛውም ይህን ሂደት የሚያስተጋጉል የጉበት ወይም ከዚያ በሃላ ያለ ችግር የተጣበከ ቢሊሩቢን መጠን መጨመርን ያመጣል።