ከ«አምልኮ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
'''"አምልኮ'''" (ወይም '"አምልኮት')" የሚለው ቃል "መለክ" ማለትም "መገዛት" ከሚል የግዕዝ ቃል የሚመነጭ ሲሆን የበላይነትን፣በሙሉ ጌትነትንናሁለንተና ከፍየሚቀርብ ያለልመና፣ ሥልጣንንስእለት፣ ያመለክታል።ማጎብደድ፣ አምልኮምመተናነስ፣ ጌታዬስግደት፣ ሆይመገዛት እንደ፣ አገልግሎት ማለት ያለ አምላኬ አምላኬ እያሉ መጣራትን መገዛትንና መታዘዝን የመሳሰሉትን ተግባራት ይይዛል። አምልኮ በውስጡ ካዘለው መሰረታዊ ትርጉሞች መካከል መስገድ፣ ውዳሴ መስጠት፣ የበላይ ለሆነ ስልጣን መገዛትን የሚያሳይ ከበሬታ መስጠትና፣ ከፍ ማድረግ ዋነኞቹ ናቸው።ነው። መለኮት በባሕርይ የበላይና ገዢነትን ስለሚያመለክት ለሰውና ለፍጡር አይሆንም። ዕብራውያን ኤል ወይም ኤሎሃ የሚሉትን አረቦች ኢላህ ይላሉ። ሁሉም የመለኮት ሥልጣን ያሳያል። በዚህ መልክ ከሄድን ከፈጣሪ ውጪ የማምክ ተግባር የጣዖት አምልኮ ይባላል።
 
“አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አባድ” עָבַד ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ማጎብደድ፣ስእለት፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት Adoration ነው፤ ይህም አምልኮ ለአንድ አምላክ ብቻ እንደሚገባ የመለኮታዊ ትምህርት ቅሪት ባለበት ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘዳግም 6፥13 አምላክህን ያህዌህን ፍራ እርሱንም #አምልክ תַעֲבֹ֑ד በስሙም ማል።
ዘዳግም 10፥20 አምላክህን ያህዌህን ፍራ፥ እርሱንም #አምልክ תַעֲבֹ֑ד ከእርሱም ተጣበቅ፥ በስሙም ማል።