ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 1፦
<center>{{infobox
|abovestyle=background:#BCD4E6
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭</span><div class=floatcenter>
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
መስመር፡ 8፦
<br>፳፭ ፤ አንቺን የወደደ  <span style=color:red>እግዚአብሔር አብ ቅዱስ</span>ነው ፣ በመኀፀንሽ ያደረ <span style=color:red> ወልድ ዋህድም ቅዱስ </span>ነው ፣ ያጸናሽም የጽድቅ  <span style=color:red>መንፈስ ጰራቅሊጦስ ቅዱስ </span>ነው ።
<br>፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ።
<፳፯br>፳፯ ፤  <span style=color:red>ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ </span>ፍጹም አሸናፊ  <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>የጌትነትህ ምስጋና በሰማይና በምድር የመላ ነው ።
<br><፳፰> ፤  <span style=color:red>ምስጋናን የተመላሽ ድንግል ሆይ </span>በማንና በማንስ ምሳሌ እንመስልሻለን ።  <span style=color:red>አማኑኤል</span>የማይተረጎም የሥጋን ልብስነት ከአንቺ የለበሳት መሣሪያ ነሽ ። ዝሐውን ከአዳም ጥንተ ሥጋ አደረገ ማጉም ያንቺ ሥጋ ነው ። መወርወሪያውም ቃል እርሱ  <span style=color:red>ኢየሱስ ክርስቶስ </span> ነው ። መሕኑም ከልዕልና የወረደ የልዑል  <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>አምሳል ነው ሠሪውም  <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስ </span>ነው ።
<br><፳፱> ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ።
<br>፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ።
<br>፴፩ ፤ የአብርሃም እንግድነት የያዕቆብ መሰላል አንቺ ነሽ ። ዮሴፍን የምታረጋጊው አንቺ ነሽ ።