ከ«ኣበራ ሞላ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 424፦
፴፯. ኦሮምኛን በግዕዝ ፊደል ማስተማር እንዲጀመር ሓሳብ ቀርቧል። [http://ethiopianege.com/archives/5324] [http://www.ethiopanorama.com/?p=68130] [http://ethiopianege.com/wp-content/uploads/2017/07/AbrehamKejelaDC6417.pdf] [http://www.satenaw.com/amharic/archives/57010] [https://www.youtube.com/watch?v=3IlHQfmr2H0&feature=youtu.be] [https://www.youtube.com/watch?v=IEhCoddn6LU] [http://www.cyberethiopia.com/warka14/viewtopic.php?t=56237] ይህ ሌሎች ኦሮምኛውን እንዲማሩም ያበረታታል። ፴፰. ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን በምክንያቶች ስለተሸነፉ ስሕተቶቹን ተቀብለው እንደመታረም ኣዳዲስ ምክንያቶችን እያቀረቡ በማወናበዱ ቀጥለውብታል። ለምሳሌ ያህል የኣማርኛ ታይፕራይተርም ይሁን የግዕዝ ማተሚያ ቤቶች የኣረቡን ኣኃዞች ሲጠቀሙባቸው ስለነበረ እንደኣዲስ ነገር ግዕዝ የኣልቦ ኣኃዝ ስለሌለው ፊደሉ ለሂሳብ ኣይጠቅምም ብለው ወደ ላቲን ለመዞር እንደምክንያት ማቅረብ የሚሞክሩ ኣሉ። ቁቤ ወደ ላቲን የዞረው በኣኃዞቹ ምክንያት ስለኣልነበረና ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ የግዕዝ ዜሮ ቀለምን ፈጥረው ስለነበረ ቁቤ ተቀባይነት እንዲያገኝ ሊመሠረት የሚፈለ'ገው በኣዲስ ቅጥፈት ላይ መሆን የለበትም። [https://web.archive.org/web/20100708111800/http://sirius-c.ncat.edu/AAU-Network/news/EJSciTech/ethiopic.html] [https://www.facebook.com/aberra.molla.5/posts/10217113781409779] ፴፱. በቅርቡ በኣንድ ፀሓፊ “ተማሪ” የሚለውን ቃል በግዕዝ ቀለሞች ለማስቀመጥ ኣሥራ ሁለት ባይትስ (Bytes) ሲያስፈልገው በቁቤ “tamaarii” ስምንት ባይትስ ይበቃዋል በማለት የላቲንን ብልጫ ለማሳየት ተሞክሯል። ሁለቱም የሚወስዱት ስምንት ባይትስ ነው። ፵. ግዕዙ ላይ ከተጨመሩት የተለዩ የእራሳቸው ፊደላት ከኣሏቸው 13 የፊደል ዓይነቶች ሌላ ወደፊት ለኣፍሪቃና ሌሎች ቋንቋዎች ኣዳዲስ ፊደላት ሲጨመሩ በየስሞቻቸው ይቀርባሉ። በፊደሉ መጠቀምንና ኣለመጠቀምን ዶክተሩ ኣያስገድዱም።
 
፵፩. “የኦሮሞ ሊቃውንት ባደረጉት ጥናት መሠረት ለኦሮምኛ የሚስማማውን ፊደል (ላቲንን) መርጠውለታል፤ ይህ ያለቀ፥ የደቀቀ ጉዳይ ነው፤ ኦሮሞ ያልሆኑትን የሚገዳቸው ጉዳይ አይደለም። ጉዳዩ የሚገድደው ኦሮሞዎችን ብቻ ከሆነና ኦሮሞዎች ከተስማሙበት በጥላቻ ላይ የተመሠረት ምርጫ ሊያደርጉ ይችላሉ። ኦሮምኛ ብሔራዊ ቋንቋ እንዲሆን ከታሰበ ግን፥ ጉዳዩ ብሔራዊ እንጂ ኦሮሞዎች ብቻቸውን የሚወስኑበት የኦሮሞዎች ጉልማ ሊሆን አይችልም። ጥያቄውም ከሌሎቹ ቋንቋዎች ይልቅ በኦሮምኛ ላይ የሚነሣው በዚህ ምክንያት ነው።” ይላሉ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ። [https://www.ethioreference.com/archives/17783] ግዕዝ ለኦሮምኛ አንደሚበጅ የሚቀርቡ ጽሑፎች ቀጥለዋል። [https://deregenegash.wordpress.com/2017/11/09/%E1%8B%A8%E1%8C%8D%E1%8B%95%E1%8B%9D-%E1%8D%8A%E1%8B%B0%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8B%8D%E1%8A%90%E1%89%B3%E1%8B%8E%E1%89%BD%E1%8D%A3-%E1%89%85%E1%88%AD%E1%88%B6%E1%89%BD%E1%8A%93-%E1%8A%A2%E1%89%B5/] [https://ethiofirst18.blogspot.com/2018/08/the-philosophy-of-ethiopianism-3.html] [http://www.ethiopanorama.com/wp-content/uploads/2018/01/Dr_Abera_with_SBS_S011018.pdf] [https://www.ethioreference.com/archives/18468] [https://www.ethiopanorama.com/?p=102436&lang=en] [https://www.facebook.com/EBCzena/videos/386895698538690/?v=386895698538690] [https://mereja.com/tv/watch.php?vid=68301cb93] [https://www.ethiopanorama.com/?p=102436&lang=en] [https://www.facebook.com/ggkd60/posts/10219378595966368] [https://ethiomedia.com/1000dir/teaching-languages.pdf] [https://www.ethiopianreporter.com/article/17615] የፖለቲካን ችግር ሳይንስ ማድረግ መሞከር ተገቢ ኣይደለም። ፵፪. ኣንድኣዳንድ ሰዎች “ዱ” ፊደል ሆኖ ቀለበቱ መካከል መስመር የኣለውን ቀለም የኦሮምኛው የግዕዝ ፊደል ነው ይላሉ። ይህ ስሕተት ነው። እነዚያ የጋሞ ጎፋ፣ ዳውሮና ባስኬቶ ፊደላት ናቸው።
 
===ግዕዝና ዓማርኛ===