ከ«ውክፔዲያ:Current featured article» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
<div style="text-shadow:0.5em 0.1em 0.9em #555; border: 1 1 0 0 solid;"><big><big>''' [[በለስተረት ጠ|ተረትና ምሳሌ ጠ]]'''</big></big></div>
 
<div style = "border: 1px solid #FeFedf; float:right; background: transparent; padding: 2px 0px 1px 3px;"><div style="display:inline-block; box-shadow:0.2em 0.2em 0.2em #333">[[ስዕል:Sycomoros oldየሐበሻ_ተረት.jpgpdf|140px120px|thumb|left|[[የሐበሻ ተረት 1899|የሐበሻ ተረት]] በ1899ዓ.ም.ታተመ 94 ገጾች|page=15]] </div>
</br><center><div style = "text-shadow: 10 #333;> </br>የሾላ ዛፍ </div>
</center> </div>
<font size="+0">
 
*[[ጠላትህን ውሀ ሲወስደው እንትፍ ብለህ ጨምርበት]]
'''በለስ''' ([[ሮማይስጥ]]፦ ''Ficus'') ቅጠሉ ሰፋፊ፣ ነጭ ፈሳሽ ያለው፣ ፍሬው የሚበላ የእፅዋት አስተኔ ነው። ፍሬውም ደግሞ በለስ ወይም ዕጸ በለስ ይባላል። በበለሱ ቤተሠብ ውስጥ ብዙ ልዩ ልዩ የዛፍ አይነቶች አሉ፤ ከነዚህም ውስጥ፦
*[[ጠርጥር በገንፎ ውስጥ እንዳለ ስንጥር]]
 
*[[ጠበንጃ ራሱ መቶ ራሱ ይጮሀል]]
* [[ተራ በለስ]] ''F. carica'' ከጥንት ጀምሮ ስለ ፍሬው በእርሻ ወይም በጓሮ ተተክሏል። ፍሬውም ለጤንነት እጅግ መልካም ነው።
*[[ጠንቋይ ለራሱ አያቅም]]
* [[የቆላ በለስ]] ''F. palmata''
*[[ጤፍ ከዘመዷ ጎታ ትሞላ]]
* [[ሾላ]] ''F sycomorus'' -
*[[ጥልቅ ብዬን ውሀ ወሰዳት]]
* [[ዋርካ (ዛፍ)|ዋርካ]] (ወይም ወርካ) ''F. vasta'' - በብዙ ቅርንጫፎች በጣም ትልቅ የሆነ የበለስ አይነት ነው። ፍሬው ከሾላ ፍሬ ያንሳል። ይህ ፍሬ ከበሰለና ከደረቀ በኋላ ይበላል።
*[[ጥንቸልም ለሆዷ ዝሆንም ለሆዱ አብረው ውሀ ወረዱ]]
* [[የጎማ ዛፍ]] ''F. elastica''
*[[ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሮጥ በጎድጓዳ]]
* [[የቊልቋል በለስ]] (''Opuntia'') እውነተኛ በለስ ሳይሆን እንዲያውም [[ቊልቋል]] ነው። ሆኖም ፍሬውን ስለሚመስል ብዙ ጊዜ ይህም ተክል 'በለስ' ይባላል።
*[[ጥጋበኛ ከርከሮ የነፍጠኛ ጎጆ ይታከካል]]
 
*[[ጦር ሲመጣ ዛቢያ ቆረጣ]]
የበለስ 'ፍሬ' በዕውኑ ወደ ውስጥ ያበበ [[አበባ]] ነው። ይህ ክስተት ለ[[ሥነ ሕይወት]] ጥናት በጣም የሚያስገርም ድንቅ ነው። እነኚህ አበቦች የወንዴ ዘር የሚያገኙበት ዘዴ በልዩ ብናኝ አርካቢ ጥቃቅን [[ተርብ]] አማካኝነት ነው። ይህች [[የበለስ ተርብ]] ወደ ፍሬው ውስጥ ገብታ በመኖር እንቁላሏን በዚያ ትጥላለች። አለበለዚያ አብዛኞቹ በለስ አይነቶች ብናኝ ዘርን ሊያገኙ አይችሉም። ተርቢቱ ዕንቁላሏን ጥላ በበለሱ ውስጥ ከሞተች በኋላ፣ በፍሬው ያለው [[ኤንዛይም]] በድኑን ፈጽሞ ይበላል። የዛፉ ጾታ አንስት ከሆነ፣ የተርቢቱ እንቁላል አይፈለፈለም፣ ፍሬውም በሰው ይበላል። የዛፉ ጾታ ግን ፍናፍንት ሲሆን፣ ዕንቁላሎቿ ይፈለፈላሉ፤ ፍሬው ለፍየል ሊሰጥ ይችላል እንጂ በሰዎች አይበላም። ተርቦች ከፍናፍንት ዛፍ ተወልደው ሴት ተርቦቹ የሴት ዛፍ እንዲያገኙ ገበሬው የፍናፍንት ዛፍ ቅጠል ከአንስት ዛፍ ቅርንጫፍ ይሰቅላል። አንዳንድ የበለስ አይነት ያለ ተርብ ያፈራል፤ ነገር ግን የነዚህ ፍሬዎች መካን ይሆናሉ። ዳሩ ግን በለሶች በ[[እፃዊ ተዋልዶ]] ለማብዛት በተለይ ስለሚመቹ፣ ይህ ዘዴ የተለመደና ፈጣን የመራቦ ዘዴ ነው።
*[[ጦጣ መጀመሪያ የመቀመጫዬን አለች አሉ]]
 
</font>
በ[[እስልምና]]፣ በ[[ሕንዱ]]፣ በ[[ቡድሂስት]]ና በ[[ጃይን]] እምነቶች፣ በለሶች የተቀደሱ ዛፎች ሆነው ይቆጠራሉ። በ[[ክርስትና]]ም በ[[አይሁድ]]ም በኩል በለስ ወይም ሾላ በ[[ብሉይ ኪዳን]] ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል። ለምሳሌ በአንዳንድ ሥፍራ በትንቢት፣ በእግዚአብሔር መንግሥት ሰው ሁሉ በራሱ [[ወይን]]ና በለስ ሥር እንደሚቀመጥ ይላል። በተጨማሪ በ[[ኦሪት ዘፍጥረት]] 3፡7 ዘንድ [[አዳም]]ና [[ሕይዋን]] ከበለስ ቅጠል ልብስ ሠሩላቸው። ከዚህ የተነሣ በተለይ በ[[ኢኦተቤ|ተዋሕዶ ቤ.ክ.]] የበለስ ፍሬ ወይም እፀ-በለስ እግዚአብሔር እንዳትበሉት ብሎ ያዘዛቸው ፍሬ መሆኑን በመገመት ይታመናል። ሆኖም በሌላ አስተሳስብ የተከለከለው ፍሬ መታወቂያ [[ወይን]] ወይም [[ቱፋህ]] ነበር። መታወቂያው በመጽሐፉ እርግጠኛ ስላልሆነ፣ በእርግጥ በለስ ማለቱ ነበር ልንል አንችልም። በ[[አዲስ ኪዳን]] ውስጥ ደግሞ በለስ በ[[ኢየሱስ|ክርስቶስ]] ምሳሌዎች ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል፤ በ[[ማርቆስ ወንጌል]] ምዕራፍ 11 መሠረት ኢየሱስም አንዲቱን በለስ ረግሞ ነበር።
 
<gallery>
File:PikiWiki Israel 1443 Plants of Israel עץ...jpg|ተራ በለስ
File:Fig.jpg|የተራ በለስ ፍሬ
File:Fig interior.jpg|የተረ በለስ ፍሬ ውስጥ
File:Pleistodontes frogatti.jpg|የበለስ ተርብ አይነት
</gallery>