ከ«ኣበራ ሞላ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 452፦
እንዲህም ሆኖ ጽሑፋቸውን በዓማርኛ እንዲጽፉ ያስቻላቸውን እግዜር ይስጥልኝ ለማለት እንኳን የዶክተሩን ስም ሰምተው ላያውቁ ይችላሉ። ፴፪. በተሳሳተ መክተቢያ የተጻፈ በመሆኑ ኣስተማማኝ የኣልሆነ ጽሑፍ ምሳሌ እዚህ ኣለ። [https://www.cdc.gov/anthrax/pdf/evergreen-pdfs/anthrax-evergreen-content-amharic-508.pdf] ከእዚህ ጽሑፍ ኣንድ ሁለት ኣንቀጾችን ኮፒ ተደርገው http://www.freetyping.geezedit.com ገጽ ላይ ቢለጠፉ ችግሮቹን መመልከት ይቻላል።
 
፴፫. ግዕዝ በዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ተገቢውን ዕውቅና ኣግኝቷል። የማይጽፉና የኣልተሟሉ መክተቢያዎች እየተጠቀሙ ኣንድኣንድ የዓማርኛ ምሁራን እራሳቸውን እያዋረዱ ናቸው። ለምሳለ ያህል ያልተሟሉ የመክተቢያ ዘዴዎች ኣሉ። ሕዝቡን እያወናበዱ ወደ ኦሮምኛው የላቲን ቁቤ ኣከታተብ በብዙ መርገጫዎች የሚያስከትቡ ኣሉ። ሁለቱም ሳይንሱን እንደመከተል ማምታታቱ ላይ ማተኰርን የመረጡ ናቸው። “ሥዕል”ለምሳሌ ወይምያህል “ስእል”“ሥዕል” የሚሉትንየሚለውን ቃላትቃል ከቁቤ ኣጠቃቀም በበዙ መርገጫዎች የሚጠቀሙ የእራሳቸው መጃጃል የማይታያቸው ኣሉ። ፴፬. ኣንድኣንድ የዓማርኛ ደራስያን በተሣሣቱ መጻፊያዎችና ፊደላት እየተጠቀሙ እራሳቸውን እየጎዱ ናቸው። ፴፭. ኣንድኣንድ የዓማርኛና ግዕዝ ደራስያን ከእየኣንድኣንዱ ቃላት ኃላ የሁለት ነጥብ ምልክቶችን መጠቀም ይወዳሉ። ኣንድኣንዶቹም ባዶ ስፍራዎችንንና ነጥቦቹን ይጠቀማሉ። በኮምፕዩተር ምልክቶቹ ብቻቸውን ወደ ባዶ ስፍራዎች መዞር ስለሚችሉ ዘዴዎቹን ከመጠቀም ይልቅ ኣለጠቀም ይሻላል። ፴፭. ኣንድኣንድ የዓማርኛና ግዕዝ ደራስያን ከእየኣንድኣንዱ ቃላት ኃላ የሁለት ነጥብ ምልክቶችን መጠቀም ይወዳሉ። ኣንድኣንዶቹም ባዶ ስፍራዎችንንና ነጥቦቹን ይጠቀማሉ። በኮምፕዩተር ምልክቶቹ ብቻቸውን ወደ ባዶ ስፍራዎች መዞር ስለሚችሉ ዘዴዎቹን ኣለጠቀም ይሻላል።
 
===ፊደል ቅነሳ===