ከ«የማርቆስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 398፦
48፤ነፋስ፡ወደ፡ፊታቸው፡ነበረና፡እየቀዘፉ፡ሲጨነቁ፡አይቶ፥ከሌሊቱ፡በአራተኛው፡ክፍል፡<br>በባሕር፡ላይ፡
እየኼደ፡ወደ፡እነርሱ፡መጣ፤ሊያልፋቸውም፡ይወድ፡ነበር።
{|
[[ስዕል:ክርስቶስ በባሕር ላይ ሢራመድ.png|142px|thumb|እየሱስ ክርስቶስ በባሕር ላይ ሲራመድ]]
|}
49፤እነርሱ፡ግን፡በባሕር፡ላይ፡ሲኼድ፡ባዩት፡ጊዜ፡ምትሀት፡መሰላቸውና፡ጮኹ፥
50፤ዅሉ፡አይተውታልና፥ታወኩም።ወዲያውም፡ተናገራቸውና፦አይዟችኹ፤እኔ፡ነኝ፥አትፍሩ፡<br>አላቸው።
50፤ዅሉ፡አይተውታልና፥ታወኩም።ወዲያውም፡ተናገራቸውና፦አይዟችኹ፤እኔ፡ነኝ፥አትፍሩ፡አላቸው።
51፤ወደ፡እነርሱም፡ወደ፡ታንኳዪቱ፡ገባ፥ነፋሱም፡ተወ፤በራሳቸውም፡ያለመጠን፡እጅግ፡ተገረሙ፤
52፤ስለ፡እንጀራው፡አላስተዋሉምና፤ነገር፡ግን፥ልባቸው፡ደንዝዞ፡ነበር።