ከ«የማርቆስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 242፦
32፤የሰማይ፡ወፎችም፡በጥላዋ፡ሊሰፍሩ፡እስኪችሉ፡ታላላቅ፡ቅርንጫፎች፡ታደርጋለች።
33፤መስማትም፡በሚችሉበት፡መጠን፡እነዚህን፡በሚመስል፡በብዙ፡ምሳሌ፡ቃሉን፡ይነግራቸው፡
ነበር፤ያለምሳሌ፡<br>ግን፡አልነገራቸውም፥
ነበር፤ያለምሳሌ፡ግን፡አልነገራቸውም፥
34፤ለብቻቸውም፡ሲኾኑ፡ነገሩን፡ዅሉ፡ለገዛ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡
ይፈታላቸው፡ነበር።
35፤በዚያም፡ቀን፡በመሸ፡<br>ጊዜ፦ወደ፡ማዶ፡እንሻገር፡አላቸው።
35፤በዚያም፡ቀን፡በመሸ፡ጊዜ፦ወደ፡ማዶ፡እንሻገር፡አላቸው።
36፤ሕዝቡንም፡ትተው፡በታንኳ፡እንዲያው፡ወሰዱት፥ሌላዎች፡ታንኳዎችም፡ከርሱ፡ጋራ፡ነበሩ።
37፤ብርቱ፡ዐውሎ፡ነፋስም፡ተነሣና፡ውሃ፡በታንኳዪቱ፡እስኪሞላ፡ድረስ፡ማዕበሉ፡በታንኳዪቱ፡ይገባ፡ነበር።