ከ«የማርቆስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 192፦
በታንኳ፡ገብቶ፡በባሕር፡ላይ፡ተቀመጠ፤ሕዝቡም፡ዅሉ፡በባሕር፡ዳር፡በምድር፡ላይ፡ነበሩ።
2፤በምሳሌም፡ብዙ፡ያስተምራቸው፡ነበር፥በትምህርቱም፡አላቸው፦ስሙ፤
{|
[[ስዕል:ክርስቶስ ሲያስተምር.jpeg|214px|thumb|border=1px|ክርስቶስ ሲያስተምር ፣ ሊዘራ የወጣው ገበሬ ምሳሌ]]
|}
3-4፤እንሆ፥ዘሪ፡ሊዘራ፡ወጣ።ሲዘራም፡አንዳንዱ፡በመንገድ፡ዳር፡ወደቀና፡ወፎች፡መጥተው፡በሉት።
[[ስዕል:ክርስቶስ ሲያስተምር.jpeg|214px|thumb|border=1px|ክርስቶስ ሲያስተምር ፣ ሊዘራ የወጣው ገበሬ ምሳሌ]]
5፤ሌላውም፡ብዙ፡መሬት፡በሌለበት፡በጭንጫ፡ላይ፡ወደቀና፡ጥልቅ፡መሬት፡ስላልነበረው፡ወዲያው፡በቀለ፤
6፤ፀሓይም፡ሲወጣ፡ጠወለገ፥ሥርም፡ስላልነበረው፡ደረቀ።