ከ«አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጭ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 48፦
== አተዋጽዎቻቸው ==
በዚህም በቀሰሙት ዕውቀታቸው በዜማ በኩል '''ከ[[ቅዱስ ያሬድ]]''' ቀጥለው የሚጠሩ አባ ጊዮርጊስ ናቸው ። በቤተመቅደስም ዘማሪ ማኅሌታይ ተብለው ይጠራሉ ። በዚያም ዘመን ለነገሥት ፣ ለካህናት ፣ ለመኳንንት ፣ ለንቡራነእድ ፣ ለመሳፍንት ፣ ለሁሉም የቤተመንግሥት ሠራተኞች አስተማሪ ሆኑ ።
በአንድ ወቅት ግብፃዊው ጳጳስ አቡነ በርተሎሜዎስ “ሥላሴን አንድ ገጽ” ብለው ያምናሉ ተብለው በተከሰሱ ጊዜነገሩን እንዲያጣሩ ከተመረጡት ከቄስ ሐፄ ተከሥተ ብርሃንና ከሐይቁ መምህር ከዐቃቤ ሰዓት ዮሴፍ ጋር አብሮ ተልኮ ነበር፡፡ እነዚህ ሦስት አበውጳጳሱን ካነጋገሩ በኋላ ክሱ ውሸት መሆኑን በማረጋገጥ ስለ ምሥጢረ ሥላሴ የሚገልጠውን የጳጳሱን እምነት በጽሑፍ ይዘው መጡ፡፡ ሊቅነታቸውን የተረዱት ዓፄ ዳዊት አባ ጊዮርጊስን ወደ ቤተመንግሥታቸው በማስገባት የስምንቱም ልጆቻቸው መምህር አድርገዋተውአድርገዋቸው ነበር ። ከእነርሱም ውስጥ ቅዱስ የተባለው [[ንጉሥ ቴዎድሮስ]] እንዲሁም በተለያዩ ጊዜ የነገሡት [[ንጉሥ እንድርያስ]] ፣ [[ዓፄ ይስሐቅ]] ፣ [[ንግሥት እሌኒ]] እና [[ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ]] ይገኙበታል።
[[ዓፄ ዳዊት]] በጋብቻ እንዲዛመዱዋቸው ጥረው ነበር ነገር ግን አባ ጊዮርጊስ ራሳቸውን የመንግሥተ ሰማያት ጃንደረባ ማድረግን ስለመረጡ በማስተማሩና በብሕትናው ጸንተው የአመክሮ ጊዜያቸውን ሲጨርሱ አቡነ በጸሎተ ሚካኤል ገዳም ገብተው መንኩሰዋል ።