ከ«ውክፔዲያ:Current featured article» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
<div style="text-shadow:0.5em 0.1em 0.9em #555; border:
<div style = "border: 1px solid #FeFedf; float:right; background: transparent; padding: 2px 0px
</br><center><div style = "text-shadow: 10 #333;> </br>
</center> </div>
'''ኑግ''' በ[[ሮማይስጥ]] '''''Guizotia abyssinica''''' በመባል የታወቀው የ[[እህል]] ዘር ነው። ኑግ በተፈጥሮ በ[[ኢትዮጵያ]] እና [[ማላዊ]] የተገኘ ተክል ነው። በአሁኑ ዘመን፣
ይህን የዘይት እህል በብዛት የሚያመርቱ ኣገሮች [[ኢትዮጵያ]]ና [[ሕንድ]] ናቸው ይባላል፣ ሌሎችም አሉ።
ወፎች ስለሚወድዱት ብዙ አገሮችም ያስገቡታል። ዘሩ ወደ ሌላ አገር ሳይገባ ግን የአረም ዘሮች ስላሉበት ጉንቆል እንዳይሆኑ ለ15 ደቂቃ በከፍተኛ ሙቀት እንዲቆይ ይገደዳል።
በደቡብ ሕንድ አበሳሰል በአንዳንድ ወጥ ወይም ስጎ ውስጥ ይገኛል። የኑግ ዘይት፣ [[ቅባኑግ]]ም ያስገባሉ፤ በአበሳሰል በ[[ወይራ]] ዘይት ፈንታ ሊጠቀም ይችላል፣ ወይም [[ሳሙና]]፣ ቀለም መቀብያ በማዘጋጀት በኢንዱስትሪዎች ይጠቀማል። በተለይ በኢትዮጵያ ቅባኑግን ከማውጣት የተረፈው የዘሩ እንጐቻ ለከብት መኖ ይሰጣል።
በኢትዮጵያ የተቆለለና የተደቀቀ ኑግ ውጥ በስኳርና በውሃ [[ጉንፋን]] ለማከም ይጠቀማል። የደቀቀ ኑግና [[ተልባ]] ለጥፍ ለቆዳ ፋቂዎች ይጠቀማል። እንዲሁም የኑግና የ[[መተሬ]] ዘር ለጥፍ ለ[[ኮሶ በሽታ]] ይሰጣል። ቁንጭር ([[ሌይሽመናይሲስ]]) ለማከም የኑግ፣ የ[[ነጭ ሽንኩርት]] ልጥና የ[[ኣዞ ሓረግ]] ቅጠል ተደቅቀው በለጥፍ ትንሽ ሙቅ ተደርጎ ይቀባል።<ref>[https://www.researchgate.net/publication/6612429_Knowledge_and_use_of_medicinal_plants_by_people_around_Debre_Libanos_Monastery_in_Ethiopia በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም] 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም</ref>
|