ከ«የሉቃስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦
{{infobox|abovestyle=background:#FFBB00|above=ቅዱስ ሉቃስ|image=[[ስዕል:ቅዱስ ሉቃስ.jpeg|thumb|center|200px|ሉቃስ የሥጋና የነፍስ ሐኪም]]|caption=|headerstyle=background:#FFBB00|header1=[[:en:Gospel of Luke|የሉቃስ ወንጌል]]|headerstyle=background:#FFBB00|header10=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=ሥራው|data1=ሐኪም [[ወንጌል]] ሰባኪም|header2=|label2=
'''የጌታችን የ'''[[ኢየሱስ]]''' ክርስቶስ ወንጌል ቅዱስ ሉቃስ እንደ ጻፈው።'''
ቅዱስ ሉቃስ ሙያው ጥንቃቄ የሚፈልግ ስለነበረ ወንጌልንም ሲፅፍ ትልቅ ጥንቃቄ እያደረገ ለምሳሌ ከቃሉ ምንጭ ከሆነች ከ'''[[ማርያም|እመቤታችን ቅድስ ድንግል ማርያም]]''' ዘንድ ድረስ እየሄደ በማነጋገር እንደፃፈ ይነገርለታል። በተጨማሪም '''የ[[አዲስ ኪዳን|ሐዋርያት ሥራ]]ን''' የፃፈ ይሄው ቅዱስ ነው። ከ'''[[ቅዱስ ጳውሎስ]]''' ጋርም ብዙ ቦታዎች ላይ ተገኝቷል። እንዲሁም ጌታ ከሙታን ተለይቶ ምትን ድል አድርጎ በተነሣበት ቀን በፍኖተ [[ኢማሑስ]] (በኢማሑስ መንገድ) ጌታችን ከተገለጠላቸው ከሁለቱ ደቀመዛሙርት አንዱ ቅዱስ ሉቃስ እንደሆነ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ያስተምራሉ።
መስመር፡ 7፦
<center><span style=font-size:26px>'''የሉቃስ ወንጌል'''</span></center>
=='''ምዕራፍ ፩'''==
1-4፤የከበርኽ፡[[ቴዎፍሎስ]]፡ሆይ፥ከመዠመሪያው፡በዐይን፡ያዩትና፡የቃሉ፡አገልጋዮች፡የኾኑት፡
|