ከ«የማቴዎስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 9፦
ክርስቶስ '''"የመጣሁት ለበሽተኞች እንጂ ለደኅነኞች አይደለም"''' ያለበትም ማቴዎስ በመኖሪያው ቤቱ ግብዣ አድርጎ ክርስቶስን ጋብዞ ከቀራጮች ጋር አብሮ ሲበላ ፣ ፈሪሳውያን '''"ከኃጢያተኞች ጋር ትተባበራለህ"''' ብለው በመተቸታቸው ሆነ ።
=== ምልክቱ ===
ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ ከአብርሃምና ከዳዊት ዘር መወለዱን ለማስረዳት ከአብርሃም እስከ ቅድስት ድንግል [[ማርያም]] ድረስ በሰፊው ስለጻፈ ከጥንት ጀምሮ ማቴዎስ በገጸ ሰብእ ተመስሎአል ። ከሦስቱ ወንጌላውያን ይልቅ በማቴዎስ ወንጌል ከክርስቶስ ወልደ እጓል እምሕያው ፣ የሰው ልጅ በመባል ብዙ ጊዜ ስለተጠራ ለማቴዎስ የገጸ ሰብእ ምልክት ከአሰጡት ምክኒያቶች አንዱ ነው ።
<center><span style=font-size:26px>'''የማቴዎስ ወንጌል'''</span></center>
== '''ምዕራፍ ፩'''==
1፤የዳዊት፡ልጅ፡የአብርሃም፡ልጅ፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ትውልድ፡መጽሐፍ።
|