ከ«የማቴዎስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 10፦
== ምልክቱ ==
ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ ከአብርሃምና ከዳዊት ዘር መወለዱን ለማስረዳት ከአብርሃም እስከ ቅድስት ድንግል [[ማርያም]] ድረስ በሰፊው ስለጻፈ ከጥንት ጀምሮ ማቴዎስ በገጸ ሰብእ ተመስሎአል ። ከሦስቱ ወንጌላውያን ይልቅ በማቴዎስ ወንጌል ከክርስቶስ ወልደ እጓል እምሕያው ፣ የሰው ልጅ በመባል ብዙ ጊዜ ስለተጠራ ለማቴዎስ የገጸ ሰብእ ምልክት ከአሰጡት ምክኒያቶች አንዱ ነው ።
== '''ምዕራፍ ፩'''==
1፤የዳዊት፡ልጅ፡የአብርሃም፡ልጅ፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ትውልድ፡መጽሐፍ።
|