ከ«ዒዛና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 2፦
|abovestyle=background:#ddaddd
|above= ንጉሥ ዒዛና
|image=[[File:Ezana.jpg|thumb|በዒዛና አስተዳደር ዘመን የንግድ ልውውጥ የሚደረግባቸውይደረግባቸው የነበሩ ገንዘቦች]]
|headerstyle=background:#ddaddd
|header16=<span style="color:#0048BA">
መስመር፡ 14፦
|data6=አብርሃወ አፅበሐ (ልጆቹ)
|label7=
|data7= <span style="font-size:18px>'''[[የኢትዮጵያ ነገሥታት]]'''</span>
|data7=
|label8=
|data8=}}
'''ዒዛና''' (በ[[ግሪክ (ቋንቋ)|ግሪክ]] ፡ '''ኤይዛናስ''') ንጉሥ (ወደ 4ኛው፬ኛው ክ/ዘ አጋማሽ ዓ.ም.) ፣ ከ[[አክሱም]] ነገስታት ሁሉ ገናና የሆነ የመጀመሪያው ክርስትያን ንጉሥ ነበር ። ምናልባት ለአባቱ ለንጉሥ [[ኢላ-አሚዳ]] ፡ የበኩር ልጁ ሳይሆን አይቀርም።አይቀርም ። ስለ እናቱ ሥም የሚናገር [[ታዓማኒ]] የጽሑፍ መረጃ እስካሁን ድረስ አልተገኘም ። ከሁለተኛ ደረጃ ምንጮች መሠረት ግን የእናቱ ሥም [[ሶፍያ]] ይባላል ።
 
ሁለቱ ወንድሞቹ [[ሣይዛና]] እና [[ኃደፋ]] በአስተዳደር እና በውትድርና ሥራዎች ይረዱት ነበር ። በተለያዩ ጊዜያት ባደረጋቸው ተከታታይ የግዛት ማስፋፍያ ዘመቻዎች ፡ ንጉሥ ዒዛና ግዛቱን በስሜን [[ቤጃ]]ዎች፣ [[ካሡ]]ና [[ኖባ]] በተባሉ የተከዘ ቀበሌዎች ፣ በ[[አትባራ]] እና በ[[አባይ ወንዝ (ናይል)|አባይ]] ወንዞች ፣ በምስራቅ በኩል በ[[አግወዛት]] ፣ በደቡብ [[ስራኔ]] በተባለ የአፋን ምድሮች ላይ ወረራ እንደፈጸመ በ[[ግዕዝ]] ፣ በጥንታዊ [[ዐረብኛ]] ፣ እና በ[[ግሪክ (ቋንቋ)|ግሪክ]] ተጽፈው በ[[አክሱም]] የተገኙ የጽሑፍ መረጃዎች ያመለክታሉ ። የግዛት ማስፋፍያ ዘመቻዎቹ ቅደም ተከተል ግን እስካሁን አከራካሪ ናቸው ። ንጉሥ ዒዛና ከሚጠቀሱለት የአስተዳደር ባሕርያት ውስጥ፤ የተቀናቃኞችን እና የአመፀኞችን ግዛቶች ካስገበረ በኋላ በምሕረትና በበጎ አስተዳደር ሥርዓት መተካቱ ፣ የአመፀኞችን ኃይል ለመስበር የሚያደርጋቸው የርስት ነቀላና የተለዋጭ ሠፈራ እርምጃዎች ተጠቃሽ ናቸው ። የዙፋኑ ሥያሜም ፦ ዒዛና የአክሱም፣ [[ሒምያር]] ፣ [[ራይዳን]] ፣ [[ሣባ (የአረቢያ ግዛት)|ሳባ]] ፣ [[ሳልሄን]] ፣ [[ሲያሞ]] ፣ [[ቤጋ]] ([[ቤጃ]]) እና [[ካሡ]] ንጉሥ ነበር ። የደቡብ ዓረብያ ግዛቶች ሥም በዙፋኑ ሥያሜ መካተታቸው ከንጉሣዊ ራዕይ ወይም ምኞት የመነጩ እንጂ በእርግጥም በግዛቱ የተጠቃለሉ የባሕር ማዶ አውራጃዎች ናቸው ለማለት የሚያበቃ በቂ መረጃ የለም ። ከወርቅ፣ ከብር እና ከነሓስ በተቀረጹት ገንዘቦቹ ላይ «ዒዛና ዘሐለን ፣ የአክሱሞች ንጉስ» የሚል ጽሑፍ ይነበባል።