ከ«ጾመ ፍልሰታ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 3፦
(ከ[[ዋርካ (ድረገጽ)|ዋርካ]] የተወሰደ፦)
<ፍልሰታ > የሚለው ቃል የሚገልጸው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለቆ መሔድን መሰደድን መፍለስን ያመለክታል። ይህም የእመቤታችንን ሥጋ ከ[[ጌቴሴማኒ]] ወደ [[ገነት]] መፍለሱን በኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ስርሥር ከነበረበት መነሳቱንመነሣቱን ለማመልከት ይነገራል።
 
ጾመ ፍልሰታ እመቤታችን [[ቅድስት ድንግል ማርያም]] ፷፬ ዓመት በዚች ምድር ኖራ እንደ አንድ ልጇ መሞቷን መነሳቷንናመነሣቷንና ማረጓን ያዩ ዘንድ ሐዋርያት የጾሙት ጾም ነው። ጾሙ ከ[[ነሐሴ 1|ነሐሴ ፩]] ቀን እስከ [[ነሐሴ 16|ነሐሴ ፲፮]] ቀን ሲጾም [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] በአዋጅ ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማትም አንዱ ነው።
 
==ሃይማኖታዊ መሠረት==
 
እመቤታችን ከአባቷ ከኢያቄም እና ከናቷ ከሐና [[ነሐሴ 7|ነሐሴ ፯]] ቀን ተጸንሳተፀንሳ [[ግንቦት 1|ግንቦት ፩]] ቀን በ[[ሊባኖስ]] ተወልዳለች። <እምሊባኖስ ትወጽዕ መርአት ፦ ከሊባኖስ ሙሽራ ትወጣለች > እንደተባለ ። እምቤታችንእመቤታችን በእናት አባቷ ቤት ሦስት ዓመት፤ በቤተ መቅደስ አሥራ ሁለትኹለት ዓመት፤ ከልጇ ከወዳጇ ከ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ፡ ከ[[ዮሐንስ ወልደዘብዴዎስ]] ዘንድ አሥራ አራት ዓመት ከዘጠኝ ወር ቆይታ በ ፷፬ ዓመት ዕድሜዋ በ[[49|፵፱]] ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። የእመቤታችንን ስም የሚገልጹ የውዳሴ ጽሑፎችም በእድሜዋበዕድሜዋ ልክ ተደርሰዋል። ለምሳሌ የ[[ውዳሴ ማርያም]] ቁጥር ፷፬ ነው፤ የ[[መልክአ ማርያም|መልክዐ ማርያም]] ቁጥርም ፷፬ ነው።<ref> ሥርዓተ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ http://ethiopianorthodox.org/amharic/archivee/seasonal/filsetapict.pdf</ref>
 
ባረፈች ጊዜ ቅዱሳን ሐዋርያት ተሰባስበው አስከሬኗን ይዘው ወደ ጌቴሴማኒ መቃብር ለማሳረፍ ሲሄዱ አይሁድ ለተንኮል አያርፉምና ተተናኮሏቸው። ቀድሞ ልጇ ሞቶ ተነሳ፣ተነሣ፣ አረገዐረገ እያሉ ሲያስቸግሩን ይኖራሉ: ደግሞ አሁን እሷም ተነሳች፣ተነሣች፣ አረገችዐረገች ሊሉ አይደል በማለት አይሁድ ተሰባስበው አስከሬኗን ለማቃጠል ሲተናኮሉ [[እግዚአብሔር]] በተአምር ከነዚያ አይሁዶች አድኗቸዋል ። የእመቤታችንንም አስከሬን ነጥቆ ከሐዋርያው ከ[[ቅዱስ ዮሐንስ]] ጋር በገነት በዕፀ ህይወትሕይወት ስርሥር አኑሯቸዋል ።አኑሮታል። ከዚያ በኋላ ሐዋርያት ሥጋዋን አግኝተው ይቀብሩት ዘንድ በአረፈችበዐረፈች በስምንተኛው ወር ከነሐሴ ፩ ጀምሮ እስከ ነሐሴ ፲፬ ቀን ድረስ ሁለትኹለት ሱባዔ ይዘው በአሥራ አራተኛው ቀን ሥጋዋን ከጌታ ተቀብለው በጸሎትና በምህላ በፍጹም ደስታ በጌቴሰማኔ አሳረፉት ። በ ሦስተኛውምበሦስተኛውም ቀን ተነስታተነሥታ ስታርግ ከሰኡቃዊያን ወገን የሆነው ሐዋርያው [[ቅዱስ ቶማስ]] አያት። እርሱም በቀብር ስርዓቱሥርዓቱ ጊዜም አልነበረም። ሀገረ ስብከቱ [[ህንድ]] ስለነበር ሊያስተምር ወደዛው ሂዶ ነበርና። በዚያም ሲያስተምር ሰንብቶ በደመና ተጭኖ ሲመጣ ያገኛታል። ትንሳኤዋንትንሣኤዋን ከርሱ ሰውራ ያደረገች መስሎት አዝኖ «ቀድሞ የልጅሽን ትንሳኤትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንቺን ትንሳኤትንሣኤ ሳላይ ቀርቼ ነውን ?» ብሎ ቢያዝንባት እመቤታችንም ከርሱ በቀር ማንንምማንም ትንሳኤዋንትንሣኤዋን እንዳላየ ነግራ አጽናናችው። ለሌሎቹ ሐዋርያትም እንዲነግራቸው ለምልክትም /ለምስክርም እንዲሆነው ሰበኗን /መግነዟን ሰጥታው አረገች።ዐረገች። ቶማስም [[ኢየሩሳሌም]] ደርሶ ሐዋርያትን «የእመቤታችን ነገርስ እንደምን ሆነ?» ሲል ቢጠይቅ «አግኝተን ቀበርናት እኮ» አሉት። እርሱ ምስጢሩን አዉቆ ደብቆ «ሞት በ[[ጥር]] በ[[ነሐሴ]] መቃብር» እንዴት ይሆናል ? አይደረግም ይላቸዋል። ሊያሳያቸውም መቃብሩ ዘንድ ሂደው ቢከፍቱት አጧት። እርሱም «አታምኑኝም ብዬ እንጂ እርሷስ ተነስታተነሥታ አርጋልችዐርጋለች» በማለት ሁኔታውንኹኔታውን ተረከላቸውና ለምስክር ይሁንህ ብላ የሰጠችውን ሰበኗን አሳያቸው። ከዚህ በኋላ ለበረከት ይሆናቸው ዘንድ ሰበኑን ተካፍለው ወደየአህገረወደየአህጉረ ስብከታቸው ሄዱ። ዛሬ በቅዳሴ ጊዜ ዲያቆኑ በሚይዘው የመጾር መስቀል ላይ በሁለት ቀዳዳዎች አልፎ ተጠምጥሞ የምናየው መቀነት መሰል ጨርቅ የዚያ ሰበን ምሳሌ ነው።
 
በዓመቱ ሐዋርያት ከያሉበት ተሰባስበው ቶማስ ትንሳኤሽንትንሣኤሽን አይቶ እኛስ እንዴት ይቀርብናል ብለው ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምርው ሱባዔ ቢይዙ ከሁለትከኹለት ሱባዔ በኋላ እንደገና ትንሳኤዋንናትንሣኤዋንና እርገቷንዕርገቷን ለማየት በቅተዋል። ሐዋርያዊት የሆነች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናም ምእመኖቿ ከእመቤታችን በረከትን እንዲያገኙ ይጾሙ ዘንድ ይህን ሐዋርያት የጾሙትን ጾም እንዲጾሙ አዉጃለች።ዐዉጃለች። ምእመናንም በተለየ መልኩ በጾም በጸሎት በሱባዔ ጽሙድ ሆነው ይህን ወቅት ያሳልፋሉ።
 
የእመቤታችን ትንሳኤትንሣኤ ድንገት እንደእንግዳ ደራሽ እንደ ዉሀውሃ ፈሳሽ የተደረገ ሳይሆን በቅዱሳት መጻሕፍት በትንቢተ ነቢያት የተገለጸ ነው። ነቢዩ ዳዊት በመዝሙር ፻፴፩ ቁጥር ፲ ላይ «አቤቱ ወደ እረፍትህዕረፍትህ ተነስተነሥ አንተና የመቅደስህ ታቦትም» ይላል። በዚህም ምዕመናንንምእመናንን ወደ ምታሳርፍበት ወደ መንግሥተ ሰማያት የመቅደስህ ታቦት ድንግል ማርያምን ይዘህ ተነስተነሥ አለ። ታቦት የጽላት ማደርያ እንደሆነ ሁሉ እምቤታችንምእመቤታችንም ለክርስቶስ ማደርያ በመሆኗ አማናዊት ታቦት ትባላለች።
 
ንጉስንጉሥ [[ሰሎሞን]]ም በ[[መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን]] ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲ ላይ «ውዴ እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፤ ወዳጄ ሆይ ተነሽ፡ ውበቴ ሆይ ነይ» ብሏል። እዚህ ላይ «ወዳጄ ...ዉበቴውበቴ»" የተባለች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ።
ክቡር ዳዊት መዝሙር ፵፬ ቁጥር ፱ ላይ «በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች» እንደሚል ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛነቱን ከፈጸመ በኋላ ወደ ቀደመ ክብሩ እንዳረገ እመቤታችን ቅድስት ድንገል ማርያምም በቀኙ ትቀመጥ ዘንድ «ተነሽ ነይ» አላት ። እንግዲህ ይህንና የመሰለዉን ሁሉ ይዘን የእናታችንን እረፍቷንዕረፍቷንና ትንሳኤዋንትንሣኤዋን እንዘክራለን እንመሰክራለንም።
 
==ዋቢ ምንጮች==