ከ«ወሎ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦
'''ወሎ''' በሰሜን ምስራቅ የ[[ኢትዮጵያ]] ክፍል የሚገኝ ታሪካዊ አውራጃ እና ክፍለ ሀገር ሲሆን ዋና ከተማዋ [[ደሴ]] ነው። ከ1700ዓም በፊት ከፊል የወሎ አካል ስሙ ''' አምሐራ ''' የነበረ ሲሆን [[17ኛው ክፍለ ዘመን]] የ[[ኦሮሞ]] መስፋፋትን ተከትሎ በአከባቢዉ በፊት አምሐራ ተብሎ የሚጠራውን አካባቢ ጨምሮ ወሎ በሚባል ሰፊ ግዛት አካታች በሆነ ስያሜ እና ማንነት መጠራት
የወሎ ድንበር በየዘመኑ የመስፋት እና የመጥበብ ሁኔታዎች የሚታይበት ሲሆን በአንዳንድ የታሪክ አጋጣሚዎች እስከ [[አሰብ]] ድረስ ይሰፋ ነበር፡፡ ከ[[ጣልያን]] ጦርነት ቀጥሎ በ[[1933]] ዓ.ም. [[አዛቦ]]፣ [[ላስታ]]፣ [[ራያ]]፣ [[ዋግ]] እና [[የጁ]] ይፋዊ የወሎ ግዛቶች ሆኑ። ወሎ እጅግ ሰፊ የሚባል ጠቅላይ ግዛት የነበረ ሲሆን በስፋቱም ከሀረርጌ፣ ከባሌ እና ከሲዳሞ በመቀጠል በአራተኛ ደረጃ ላይ የቀመጣል ስፋቱም 79,4002 ስኩየር ኪሎሜትር ነበር፡፡
|